🔥#የ1ኛ_ክፍለ_ጦር_ትንቅንቅ💪
የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር 4ኛ ተከታታይ አውደ ውጊያ አደረገ።የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር ባህር ዳር ብርጌድ አካል የሆነችውን ጊዮን ሻለቃን ለማፈን ከባህር ዳርና ከጭንባ ተውጣጦ የሄደውን ዘራፊ ሀይል የሁለቱ ወንድማማች ብርጌድ ሻለቃዎች የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለጦር ባህር ዳር ብርጌድ ጊዮን ሻለቃና የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር ጣናው መብረቅ ብርጌድ ዘጌ አራራት ሻለቃ ሲወቃ ውሏል። በየቀኑ ከከተማ የሚወጣው ጠላት ከከተማ ሚወጣበትን ቀን እየረገም አስክሬኑን ሳይሰበስብና ቁስለኛውን አዝረክርኮ ሚመላሰው የብርሀኑ ጁላ ዘራፊ ሀይል ዛሬም በለሊት ወደ ቀጠናው ቢገባም የገባበትን ቀን እየረገመ ይገኛል። አሁን ላይ ነበልባሎቹ ሁለቱ ሻለቃዎች ይሄን የዘራፊ ቡድን ከፍተኛ የሆነ ሙትና ቁስለኛ አድርገው እያስፈረጠጡት ይገኛሉ ሲሉ ፋኖ ሙሉሰው የኔአባት የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ለንስር አማራ ገልፀዋል‼️
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ"
©ፋኖ ሙሉሰው የኔአባት የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
26/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር 4ኛ ተከታታይ አውደ ውጊያ አደረገ።የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር ባህር ዳር ብርጌድ አካል የሆነችውን ጊዮን ሻለቃን ለማፈን ከባህር ዳርና ከጭንባ ተውጣጦ የሄደውን ዘራፊ ሀይል የሁለቱ ወንድማማች ብርጌድ ሻለቃዎች የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለጦር ባህር ዳር ብርጌድ ጊዮን ሻለቃና የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር ጣናው መብረቅ ብርጌድ ዘጌ አራራት ሻለቃ ሲወቃ ውሏል። በየቀኑ ከከተማ የሚወጣው ጠላት ከከተማ ሚወጣበትን ቀን እየረገም አስክሬኑን ሳይሰበስብና ቁስለኛውን አዝረክርኮ ሚመላሰው የብርሀኑ ጁላ ዘራፊ ሀይል ዛሬም በለሊት ወደ ቀጠናው ቢገባም የገባበትን ቀን እየረገመ ይገኛል። አሁን ላይ ነበልባሎቹ ሁለቱ ሻለቃዎች ይሄን የዘራፊ ቡድን ከፍተኛ የሆነ ሙትና ቁስለኛ አድርገው እያስፈረጠጡት ይገኛሉ ሲሉ ፋኖ ሙሉሰው የኔአባት የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ ለንስር አማራ ገልፀዋል‼️
አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ"
©ፋኖ ሙሉሰው የኔአባት የአማራ ፋኖ በጎጃም ፩ኛ ክፍለ ጦር ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
26/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra