🔥#ዳግማዊ_በላይ_ዘለቀ_በሸዋ_መርሐቤቴ‼️
ዐማራ ለአለፉት 50 ዓመታት በተሠራበት የሐሰት ትርክት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሲገደል፣ሲፈናቀል፣ሲሰደድ፣ሲረሸን፣እንደኖረ የአደባባይ ምስጢር ነው።
በተዘዋዋሪ ስንል የዐማራ ሴቶች በክትባት ሰበብ በየትምህርት ቤቶች የልጃገረዶች ክትባት በማልት እንዳይወልዱ በማድረግ ኦሮሞ ሦስት እጥፍ ቁጥሩ ሲጨምር የዐማራው 2.4 ሚሊዮን ሕጻን እንደ ዕቃ ጠፍቷል ተብሎ በሕዝብ ተወካይ በሚሉት የሕወሓት አሻንጉሊቶች ተነገረን።
በ2013 ዓ.ም የሕወሓት በሰሜኑ በኩል አስነሳው በተባለው ጦርነት የዐማራ ልጆች እንደቅጠል እንዲረግፉ የተደረገበትና ሸዋ ደብረብርሃን ድረስ እያወደመ እንዲመጣ አረንጓዴ መብራት እያበራለት ብልፅግና የዐማራን ትምህርት ቤቶች፣ ጤና ጣቢያዎች፣ የአብነት ትምህርትም ቤቶች፣ የእምነት ተቋማቶችን አውድሞ ተመለሰ።
አሁን ደግሞ በቀጥታ ዐማራን የማጥፋት ዘመቻውን በይልቃል ከፋለ ፊርማ የተፈቀደለት ብልፅግና መጠነሰፊ የማጥፋት ዘመቻውን ያደረገበት አካባቢ አንዱ መርሐቤቴ አውራጃ ነው።
በዚህም አውራጃ የዐማራ መጨፍጨፍ ከመረራቸው የምኒልክ ልጆች፣ የራስ አበበ አረጋይ ተከታይ፣ የፋኖ ኢንጂነር ደሳለኝ ሲያስብሸዋ ትንፋሽ፣ የባዩ አለባቸው ወንድም አንዱ----------------------- ድሮ የፌጥራን ከተማ በሊቀመንበርነት ያስተዳድር የነበረና በሥራውም ለማኅበረሰብ ቀንአይ የሆነ አሁን ደግሞ የዐማራ ፋኖን በሸዋ የተቀላቀለ፤ ብልፅግና የዐማራን ሥነ ልቦና አጥንቼ ጨርሻለሁ ያለ ይመስልና ያወቀው ያክል የተሰማው፤ወደዚህ ጀግና ስልክ ደወለና፦
ሃሎ!
አቤት!
አቶ እከሌ!
አዎ!
ልጅና ሚስትህን ታፍነዋል በቶሎ እጅህን እስከ ሳምንት ካልሰጠህ እንገላቸዋለን!
አንተ ማን ነህ!?
እኔ! የመከላከያ ሠራዊት አዛዥ ነኝ!ይላል።
የሚገርመው ጀግናው ሚስትና ልጁን ጥሏቸው ሲሄድ ለዐማራ አንድያ ሕይወቱን ለመስጠት እንደሆነ ያልተረዳው የአቢይ አህመድ ቅጥረኛ ገዳይ ቡድን ያገኘው መልስ እጅግ ለጆሮ የሚሰቀጥጥ ነበር።
ስማ! አለ ጀግናው የበላይ ዘለቀ ትንፋሽ
አቤት!
"ሥስት ኪሎ ሽንኩርትና አምስት ሊትር ዘይት እልክልሀለሁ ቀቅለህ ብላቸው"
ይለውና ስልኩን ጆሮው ላይ ይጠረቅምበታል። ወዳጄ ዐማራ ከቤቱ ሲወጣ እንደብልፅግና በአጋጣሚ ስልጣን እንደተቆናጠጠውና ስልጣን ከያዘም በኃላ ሁሉ የኔ ነው እንደሚለው አካሄድ አይደለም ዐማራ ለትግል የወጣ። ሁሉም በእቅድ ነው የሚሠራው እንደአንዳንዶቹ በሆዳቸው እንደሚወድቁት አይነቶቹ አይደሉም ጫካ ያሉት። ዐማራ ላይጨርስ አልጀመረም!
ድል ለዐማራ ፋኖ!
ድል ለዐማራ ሕዝብ!
ድል ለጭቁኑ!
የካቲት 2//2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
ዐማራ ለአለፉት 50 ዓመታት በተሠራበት የሐሰት ትርክት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሲገደል፣ሲፈናቀል፣ሲሰደድ፣ሲረሸን፣እንደኖረ የአደባባይ ምስጢር ነው።
በተዘዋዋሪ ስንል የዐማራ ሴቶች በክትባት ሰበብ በየትምህርት ቤቶች የልጃገረዶች ክትባት በማልት እንዳይወልዱ በማድረግ ኦሮሞ ሦስት እጥፍ ቁጥሩ ሲጨምር የዐማራው 2.4 ሚሊዮን ሕጻን እንደ ዕቃ ጠፍቷል ተብሎ በሕዝብ ተወካይ በሚሉት የሕወሓት አሻንጉሊቶች ተነገረን።
በ2013 ዓ.ም የሕወሓት በሰሜኑ በኩል አስነሳው በተባለው ጦርነት የዐማራ ልጆች እንደቅጠል እንዲረግፉ የተደረገበትና ሸዋ ደብረብርሃን ድረስ እያወደመ እንዲመጣ አረንጓዴ መብራት እያበራለት ብልፅግና የዐማራን ትምህርት ቤቶች፣ ጤና ጣቢያዎች፣ የአብነት ትምህርትም ቤቶች፣ የእምነት ተቋማቶችን አውድሞ ተመለሰ።
አሁን ደግሞ በቀጥታ ዐማራን የማጥፋት ዘመቻውን በይልቃል ከፋለ ፊርማ የተፈቀደለት ብልፅግና መጠነሰፊ የማጥፋት ዘመቻውን ያደረገበት አካባቢ አንዱ መርሐቤቴ አውራጃ ነው።
በዚህም አውራጃ የዐማራ መጨፍጨፍ ከመረራቸው የምኒልክ ልጆች፣ የራስ አበበ አረጋይ ተከታይ፣ የፋኖ ኢንጂነር ደሳለኝ ሲያስብሸዋ ትንፋሽ፣ የባዩ አለባቸው ወንድም አንዱ----------------------- ድሮ የፌጥራን ከተማ በሊቀመንበርነት ያስተዳድር የነበረና በሥራውም ለማኅበረሰብ ቀንአይ የሆነ አሁን ደግሞ የዐማራ ፋኖን በሸዋ የተቀላቀለ፤ ብልፅግና የዐማራን ሥነ ልቦና አጥንቼ ጨርሻለሁ ያለ ይመስልና ያወቀው ያክል የተሰማው፤ወደዚህ ጀግና ስልክ ደወለና፦
ሃሎ!
አቤት!
አቶ እከሌ!
አዎ!
ልጅና ሚስትህን ታፍነዋል በቶሎ እጅህን እስከ ሳምንት ካልሰጠህ እንገላቸዋለን!
አንተ ማን ነህ!?
እኔ! የመከላከያ ሠራዊት አዛዥ ነኝ!ይላል።
የሚገርመው ጀግናው ሚስትና ልጁን ጥሏቸው ሲሄድ ለዐማራ አንድያ ሕይወቱን ለመስጠት እንደሆነ ያልተረዳው የአቢይ አህመድ ቅጥረኛ ገዳይ ቡድን ያገኘው መልስ እጅግ ለጆሮ የሚሰቀጥጥ ነበር።
ስማ! አለ ጀግናው የበላይ ዘለቀ ትንፋሽ
አቤት!
"ሥስት ኪሎ ሽንኩርትና አምስት ሊትር ዘይት እልክልሀለሁ ቀቅለህ ብላቸው"
ይለውና ስልኩን ጆሮው ላይ ይጠረቅምበታል። ወዳጄ ዐማራ ከቤቱ ሲወጣ እንደብልፅግና በአጋጣሚ ስልጣን እንደተቆናጠጠውና ስልጣን ከያዘም በኃላ ሁሉ የኔ ነው እንደሚለው አካሄድ አይደለም ዐማራ ለትግል የወጣ። ሁሉም በእቅድ ነው የሚሠራው እንደአንዳንዶቹ በሆዳቸው እንደሚወድቁት አይነቶቹ አይደሉም ጫካ ያሉት። ዐማራ ላይጨርስ አልጀመረም!
ድል ለዐማራ ፋኖ!
ድል ለዐማራ ሕዝብ!
ድል ለጭቁኑ!
የካቲት 2//2017 ዓ.ም
@NISIREamhra