🔥የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ(ጎጃም አገው ምድር) ክፍለጦር የግዮን ብርጌድ ከማክሰኞ ጀምሮ 3 ቀን የጨረሰ ጥልቅ የሆነ ግምገማ በማድረግ በዛሬው ዕለት የአመራር ሪፎርም በመስራት አጠናቋል‼️
አዲስ የተመረጡ የብርጌዱ አመራሮች፡-
1. ሰብሳቢ ፋኖ 50 አለቃ ተፈራ ሁነኛው
2. ም/ሰብሳቢ የሻነህ ገድፍ
3. ጦር አዛዥ ፋኖ እንደሻው ጌታነህ
4.ም/ጦር አዛዥ ፋኖ ሀብታሙ ዋሴ
5.ጽፈት ቤት ሀላፊ ፋኖ ደሴ ነጋልኝ
6. ፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊ አወቀ መላኩ
7.ህዝብ ግንኙነት ፋኖ የቻለ አድማሱ
8.ፋይናንስ እና ንብረት አስተዳደር ዳምጤ መላክ
9.አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ ወርቅነህ ደሳለው
10.ቀጠና ትስስር እውቀት አለሙ
11.ዘመቻ መምሪያ ሻለቃ አላምነህ በለጠ
12.ም/ዘመቻ መምሪያ መቶ አለቃ ሙሉጌታ አሳዬ
13 ስልጠና መምሪያ.አብርሀም ጋሻዬ
14.ወታደራዊ አስተዳደር መቶ አለቃ ደሴ ጋሻዬ
15.ጤና መምሪያ ደሳለው አድማስ
16.ሎጀስቲክስ በላይ አያሌው
17.ኦርዲናንስ ያየህ ንጋት
18.የሰው ሀይል አስር አለቃ ዳኛው አየለ
19.ወታደራዊ አማካሪ የሻምበል ዋሴ
20. መረጃና ደህንነት_
ሆነው የተመረጡ ሲሆን በክፍለጦሩ አመራሮች ቃለ መሀላ በመፈጸም እና ፎቶ በጋራ በመነሳት ፕሮግራሙ ተቋጭቷል።
በክፍለ ጦሩ ውሳኔ መሰረት አርበኛ ሻምበል ዋሴ የጦር መሪ አማካሪ ሆኖ ተመድቧል።
የቻለ አድማሱ የግዮን ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
27/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra
አዲስ የተመረጡ የብርጌዱ አመራሮች፡-
1. ሰብሳቢ ፋኖ 50 አለቃ ተፈራ ሁነኛው
2. ም/ሰብሳቢ የሻነህ ገድፍ
3. ጦር አዛዥ ፋኖ እንደሻው ጌታነህ
4.ም/ጦር አዛዥ ፋኖ ሀብታሙ ዋሴ
5.ጽፈት ቤት ሀላፊ ፋኖ ደሴ ነጋልኝ
6. ፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊ አወቀ መላኩ
7.ህዝብ ግንኙነት ፋኖ የቻለ አድማሱ
8.ፋይናንስ እና ንብረት አስተዳደር ዳምጤ መላክ
9.አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ ወርቅነህ ደሳለው
10.ቀጠና ትስስር እውቀት አለሙ
11.ዘመቻ መምሪያ ሻለቃ አላምነህ በለጠ
12.ም/ዘመቻ መምሪያ መቶ አለቃ ሙሉጌታ አሳዬ
13 ስልጠና መምሪያ.አብርሀም ጋሻዬ
14.ወታደራዊ አስተዳደር መቶ አለቃ ደሴ ጋሻዬ
15.ጤና መምሪያ ደሳለው አድማስ
16.ሎጀስቲክስ በላይ አያሌው
17.ኦርዲናንስ ያየህ ንጋት
18.የሰው ሀይል አስር አለቃ ዳኛው አየለ
19.ወታደራዊ አማካሪ የሻምበል ዋሴ
20. መረጃና ደህንነት_
ሆነው የተመረጡ ሲሆን በክፍለጦሩ አመራሮች ቃለ መሀላ በመፈጸም እና ፎቶ በጋራ በመነሳት ፕሮግራሙ ተቋጭቷል።
በክፍለ ጦሩ ውሳኔ መሰረት አርበኛ ሻምበል ዋሴ የጦር መሪ አማካሪ ሆኖ ተመድቧል።
የቻለ አድማሱ የግዮን ብርጌድ ህዝብ ግንኙነት
#ላንጨርስ_አልጀመርንም‼️
#ምረር_አማራ💪
#ድል_ለአማራ_ፋኖ💪
#ድል_ለአማራ_ህዝብ💪
27/06/2017 ዓ.ም
@NISIREamhra