የመሳይ መኮንን (ቦምብነሽ) ቦምቦች 😄
መሳይ መኮንን (ቦምብነሽ) አዲስ አበባ ላይ “አራት ቦምብ ፈነዳ” ብሎ ዘግቧል።😄 እንደዘገባው ከሆነ የነመሳይ ምናባዊ ቦምቦች የፈነዱት አንዱ አራት ኪሎ አካባቢ ነው። ሌላው ደግሞ ፒያሳ የከንቲባዋ office አካባቢ ነው 😄 አንዱ ደግሞ ፌደራል ፖሊስ ሲሆን የመጨረሻው ደግሞ ቦሌ ኤርፖርት መግቢያ በሩ ጋር ነው 😄 (የነመሳይ ቦምቦች የፈነዱት የኮሪደር ልማቱን ተከትለው ይመስላል 😄)
የነመሳይ ቦምቦች ከአለም ለየት የሚያደርጋቸው አራቱንም ቦምብ መሀል ከተማ ውስጥ ሲያፈነዱ የአዲስ አበባ ሠው ምንም አለመስማቱ ነው 😄 በርግጥ ከውስጥ አዋቂ ምንጮች እንደሰማነው ቦምቡን ያፈነዱት በሳቅ ነው ተብሏል 😄
ቦምቡ ፍቅርሽ ሲፈነዳ
ላንቺ ብዬ ገባሁ ዕዳ 😂
አይ ቦምብነሽ
መሳይ መኮንን (ቦምብነሽ) አዲስ አበባ ላይ “አራት ቦምብ ፈነዳ” ብሎ ዘግቧል።😄 እንደዘገባው ከሆነ የነመሳይ ምናባዊ ቦምቦች የፈነዱት አንዱ አራት ኪሎ አካባቢ ነው። ሌላው ደግሞ ፒያሳ የከንቲባዋ office አካባቢ ነው 😄 አንዱ ደግሞ ፌደራል ፖሊስ ሲሆን የመጨረሻው ደግሞ ቦሌ ኤርፖርት መግቢያ በሩ ጋር ነው 😄 (የነመሳይ ቦምቦች የፈነዱት የኮሪደር ልማቱን ተከትለው ይመስላል 😄)
የነመሳይ ቦምቦች ከአለም ለየት የሚያደርጋቸው አራቱንም ቦምብ መሀል ከተማ ውስጥ ሲያፈነዱ የአዲስ አበባ ሠው ምንም አለመስማቱ ነው 😄 በርግጥ ከውስጥ አዋቂ ምንጮች እንደሰማነው ቦምቡን ያፈነዱት በሳቅ ነው ተብሏል 😄
ቦምቡ ፍቅርሽ ሲፈነዳ
ላንቺ ብዬ ገባሁ ዕዳ 😂
አይ ቦምብነሽ