ልዩ መረጃ‼️
በቁጥጥር ስር የዋለውን ኃይለ ሊባኖስ ኃይለሚካኤልን በሚመለከት በርካታ መረጃዎች እየተፈለፈሉ ነው።
በተገኘው መረጃ መሰረት ኃይለ ሊባኖስ የፈትለወርቅ ገብረእግዛብሔር (መንጆሪኖ) ባለቤት ነው። ግለሰቡ ከጦርነቱ በፊት በለንደን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አታሼ በመሆን ሲሰራ ቆይቷል። በዚህ ቆይታው ከሀገራዊ ስራ ይልቅ በዋናነት በህገ ወጥ ገንዘብ ዝውውር፣ ማዕድን ዝውውር እና ህገ ወጥ ጦር መሳርያን በአስፈፃሚዎቹ በኩል በማስተሌለፍ በርካታ ሚሊዮን ዶላሮችን ያፈራ ነው። ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ በኋላም ቢሆን መከላከያ ሰራዊት መቀሌን ለመቆጣጠር ባለበት ጊዜ 25 ኩንታል ወርቅ እና 300ሺ ዶላር በካሽ ይዞ ለንደን ገብቷል። ለዚህም ዶ/ር ደብረፅዮን እና መንጆሪኖ ተመካክረው “ህወሓትን ወክሎ እየተጓዘ መሆኑን እና ንብረቱም የህውሓት ነው” የሚል ደብዳቤ ፅፈውለት ነበር። እንደሚታወሰው የወርቅ ጉዳይ የሕወሓት ሰዎችን ብዙ ሲያባላ ቆይቷል። አሁን ፍንጭ የተገኘ ይመስላል።
በቁጥጥር ስር የዋለውን ኃይለ ሊባኖስ ኃይለሚካኤልን በሚመለከት በርካታ መረጃዎች እየተፈለፈሉ ነው።
በተገኘው መረጃ መሰረት ኃይለ ሊባኖስ የፈትለወርቅ ገብረእግዛብሔር (መንጆሪኖ) ባለቤት ነው። ግለሰቡ ከጦርነቱ በፊት በለንደን በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አታሼ በመሆን ሲሰራ ቆይቷል። በዚህ ቆይታው ከሀገራዊ ስራ ይልቅ በዋናነት በህገ ወጥ ገንዘብ ዝውውር፣ ማዕድን ዝውውር እና ህገ ወጥ ጦር መሳርያን በአስፈፃሚዎቹ በኩል በማስተሌለፍ በርካታ ሚሊዮን ዶላሮችን ያፈራ ነው። ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ በኋላም ቢሆን መከላከያ ሰራዊት መቀሌን ለመቆጣጠር ባለበት ጊዜ 25 ኩንታል ወርቅ እና 300ሺ ዶላር በካሽ ይዞ ለንደን ገብቷል። ለዚህም ዶ/ር ደብረፅዮን እና መንጆሪኖ ተመካክረው “ህወሓትን ወክሎ እየተጓዘ መሆኑን እና ንብረቱም የህውሓት ነው” የሚል ደብዳቤ ፅፈውለት ነበር። እንደሚታወሰው የወርቅ ጉዳይ የሕወሓት ሰዎችን ብዙ ሲያባላ ቆይቷል። አሁን ፍንጭ የተገኘ ይመስላል።