እንኳን አደረሳችሁ የሚባልለት ሞት።
ማንም ሰው እናትኽ ለሞተችበት ቀን እንኳን አደረሰኽ ቢሉት ሐዘን እንጂ ደስታ አይሰማውም።
የቅዱሳን ሞት ግን ነቢዩ ዳዊት እንደነገረን"በእግዚአብሔር ዘንድ የከበረ ነው" የቅዱሳኑ ሞት እንዲኽ ክቡር ከኾነ
አምላክ ሰው የኾነባት የድንግል ማርያም ሞት ከሌሎች እንዴት የከበረ ይኾን?
ክቡር ስለኾነ ክብር እናገኝበታለን::
ለዚኽ ክቡር ሞት ነው እንኳን አደረሳችሁ የምንባባለው።
( ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው )
#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ
ማንም ሰው እናትኽ ለሞተችበት ቀን እንኳን አደረሰኽ ቢሉት ሐዘን እንጂ ደስታ አይሰማውም።
የቅዱሳን ሞት ግን ነቢዩ ዳዊት እንደነገረን"በእግዚአብሔር ዘንድ የከበረ ነው" የቅዱሳኑ ሞት እንዲኽ ክቡር ከኾነ
አምላክ ሰው የኾነባት የድንግል ማርያም ሞት ከሌሎች እንዴት የከበረ ይኾን?
ክቡር ስለኾነ ክብር እናገኝበታለን::
ለዚኽ ክቡር ሞት ነው እንኳን አደረሳችሁ የምንባባለው።
( ሊቀ ሊቃውንት ስሙር አላምረው )
#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ