Репост из: "ቤተ ማርያም መንፈሳዊ ሚዲያ💒
☞ወር በገባ በ 30 ታስቦ የሚውለው ወንጌላዊ ቅዱስ ማርቆስ ያደረገውታእምር ይህ ነው፡፡
☞ከእናቱ ማኅፀን ከተወለደ ጊዜ ጀምሮ ፈጽሞ
አይቶ የማያውቅ ሁለት ዐይኖቹ የታወሩ አንድ ሰው ነበር፡፡
☞አንድ ቀን ሰዎች የተመረጠ የወንጌልላዊ ማርቆስ ገናንቱንና የተአምራቱን
ብዛት ሲናገሩ ሰማ፡፡ ሕመማቸው ልዩ ልዩ የሆነ ሕመምተኞችን ሁሉ በየጊዜው
እንደሚያድን፥ በፍጹም ምልጃው ወደ እግዚአብሔር ለሚማፀኑ የዚህ
የእስክንድርያ የአፍሪካ ሀገሮች ሁሉ ሊቀ ጳጳስ የሆነ ሐዋርያ ሰማዕት፥ብፁዕና
ቅዱስ የሆነ የማርቆስ ሥጋ ወደአለበት የሚሄድ ሁሉ እንዲፈውሱ ሰማ፡፡
☞ከዚያች ቀን ጀምሮ ዘመዶቹን ይማልዳቸው ጀመር፡፡ኅይል የሚያደርግ
የወንጌላዊው የቅዱስ ማርቆስ ሥጋ ወደ አለበት ቤተ ክርስቲያን ይወስዱት
ዘንድ፤ በወንጌላዊው በቅዱስ ማርቆስ ጸሎትና ምልጃ ቸርነት ድኅነት ያገኝ
ዘንድ፡፡ እነርሱ ግን ቸል ብለው አልወሰዱትም፡፡
☞አንድ ቀን አባቱን አባቴ ሆይ እንዴ እንደዚህ ጠላኸኝ፡ችላ አልኸኝ ተአምራት
የሚያደርግ ወንጌል የሚያስተምር ብፁዕና ቅዱስ የሆነ ማርቆስ ሥጋ ወደ አለበት
የማትወስደኝ ስለ ምንድ ነው አለው አለቀሰ
☞አባቱም ይህንን የልጁን ቃል በሰማ ጊዜ ልቅሶውን በተመከተ ጊዜ ልቡናው
አዘነ፡፡ መታገሥም አልቻለም፡፡ ከእርሱ ጋር ያለቅስ ጀመረ፡፡
☞አባቱም በነጋታው ማልዶ ተነሣ፡፡ የታመመ ልጁን በአህያ ጭኖ ከታላቅ ልጁ
ጋር ውሰዱኝ ወደአላቸው ቦታ ወሰዶት በሦስተኛው ከቅዱስ ማርቆስ
ቤተክርስቲያን ደረሱ፡፡
☞ከዚያ በደረሱ ጊዜ በዚያች ቀን የእስክንድርያና የግብጽ ኮከብ የሆነ የብፁና
የቅዱስ ማርቆስ ሥጋው ካለበት አሰገቡት፡፡
☞ከዚያም ገብቶ የቅዱስ ማርቆስ ሥጋው ያለበትን ሣጥን ተሳለመ፡፡ ያን ጊዜም
ዐይኖቹ በሩለት የቀኑንም ብርሃን ፈጽሞ አየ፡፡
☞ያዐይኖቹ የዳኑለት ሰዎ ከአባቱና ከወንድሙ ጋር ፈጽሞ ደስ አለው ፡፡ ከዚያ
የነበሩ ያ ዐይነ ስውር እንደዳነ ያዩም ሁሉ በቅዱሳን የሚመሰገን እግዚአብሔር
ፈጽመው አመሰገኑ፡፡
☞እነዚያ የሰበሰቡ ሰዎች ያን ዐይኑ የታወረውን ሰው እግዚአብሔር በባለሟሉ
በወንጌላው በማርቆስ ጸሎት እንዳደነው ባየ ጊዜ የእግዚአብሔር ምስጋናው
አበዙ፡፡
☞ብፀዕ የሚሆን የቅዱስ ማርቆስ ጸሎቱና በረከቱ ከሁላችን ሕዝበ ክርስቲያን
ጋር ይሁን ለዘለዓለሙ አሜን፡፡
☞(ገድለ ወንጌላዊ ቅዱስ ማርቆስ)
☞ሲራክ ተክለጻዲቅ የተዋህዶ ልጅ
☞
☞ከእናቱ ማኅፀን ከተወለደ ጊዜ ጀምሮ ፈጽሞ
አይቶ የማያውቅ ሁለት ዐይኖቹ የታወሩ አንድ ሰው ነበር፡፡
☞አንድ ቀን ሰዎች የተመረጠ የወንጌልላዊ ማርቆስ ገናንቱንና የተአምራቱን
ብዛት ሲናገሩ ሰማ፡፡ ሕመማቸው ልዩ ልዩ የሆነ ሕመምተኞችን ሁሉ በየጊዜው
እንደሚያድን፥ በፍጹም ምልጃው ወደ እግዚአብሔር ለሚማፀኑ የዚህ
የእስክንድርያ የአፍሪካ ሀገሮች ሁሉ ሊቀ ጳጳስ የሆነ ሐዋርያ ሰማዕት፥ብፁዕና
ቅዱስ የሆነ የማርቆስ ሥጋ ወደአለበት የሚሄድ ሁሉ እንዲፈውሱ ሰማ፡፡
☞ከዚያች ቀን ጀምሮ ዘመዶቹን ይማልዳቸው ጀመር፡፡ኅይል የሚያደርግ
የወንጌላዊው የቅዱስ ማርቆስ ሥጋ ወደ አለበት ቤተ ክርስቲያን ይወስዱት
ዘንድ፤ በወንጌላዊው በቅዱስ ማርቆስ ጸሎትና ምልጃ ቸርነት ድኅነት ያገኝ
ዘንድ፡፡ እነርሱ ግን ቸል ብለው አልወሰዱትም፡፡
☞አንድ ቀን አባቱን አባቴ ሆይ እንዴ እንደዚህ ጠላኸኝ፡ችላ አልኸኝ ተአምራት
የሚያደርግ ወንጌል የሚያስተምር ብፁዕና ቅዱስ የሆነ ማርቆስ ሥጋ ወደ አለበት
የማትወስደኝ ስለ ምንድ ነው አለው አለቀሰ
☞አባቱም ይህንን የልጁን ቃል በሰማ ጊዜ ልቅሶውን በተመከተ ጊዜ ልቡናው
አዘነ፡፡ መታገሥም አልቻለም፡፡ ከእርሱ ጋር ያለቅስ ጀመረ፡፡
☞አባቱም በነጋታው ማልዶ ተነሣ፡፡ የታመመ ልጁን በአህያ ጭኖ ከታላቅ ልጁ
ጋር ውሰዱኝ ወደአላቸው ቦታ ወሰዶት በሦስተኛው ከቅዱስ ማርቆስ
ቤተክርስቲያን ደረሱ፡፡
☞ከዚያ በደረሱ ጊዜ በዚያች ቀን የእስክንድርያና የግብጽ ኮከብ የሆነ የብፁና
የቅዱስ ማርቆስ ሥጋው ካለበት አሰገቡት፡፡
☞ከዚያም ገብቶ የቅዱስ ማርቆስ ሥጋው ያለበትን ሣጥን ተሳለመ፡፡ ያን ጊዜም
ዐይኖቹ በሩለት የቀኑንም ብርሃን ፈጽሞ አየ፡፡
☞ያዐይኖቹ የዳኑለት ሰዎ ከአባቱና ከወንድሙ ጋር ፈጽሞ ደስ አለው ፡፡ ከዚያ
የነበሩ ያ ዐይነ ስውር እንደዳነ ያዩም ሁሉ በቅዱሳን የሚመሰገን እግዚአብሔር
ፈጽመው አመሰገኑ፡፡
☞እነዚያ የሰበሰቡ ሰዎች ያን ዐይኑ የታወረውን ሰው እግዚአብሔር በባለሟሉ
በወንጌላው በማርቆስ ጸሎት እንዳደነው ባየ ጊዜ የእግዚአብሔር ምስጋናው
አበዙ፡፡
☞ብፀዕ የሚሆን የቅዱስ ማርቆስ ጸሎቱና በረከቱ ከሁላችን ሕዝበ ክርስቲያን
ጋር ይሁን ለዘለዓለሙ አሜን፡፡
☞(ገድለ ወንጌላዊ ቅዱስ ማርቆስ)
☞ሲራክ ተክለጻዲቅ የተዋህዶ ልጅ
☞