የዕለተ ዓርብ አኗኗራችን የሚፈጸመው፦
ሥጋዊ ሕይወታችን የሕይወት እና የየኩነኔ ማኅተም በሆነው በሞታችን ሲዘጋ ብቻ ነው።
ሁሉንም የሚሽረው ሞት እና ጊዜ ነው
"ኲሉ ርዕስ ለሕማም ወኲሉ ልብ ለኃዘን-
ራስ ሁሉ ለሕመም ልብም ሁሉ ለድካም ይሆናል።"ኢሳ.፩፥፭
ሥጋዊ ሕይወታችን የሕይወት እና የየኩነኔ ማኅተም በሆነው በሞታችን ሲዘጋ ብቻ ነው።
ሁሉንም የሚሽረው ሞት እና ጊዜ ነው
"ኲሉ ርዕስ ለሕማም ወኲሉ ልብ ለኃዘን-
ራስ ሁሉ ለሕመም ልብም ሁሉ ለድካም ይሆናል።"ኢሳ.፩፥፭