Репост из: ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት
ጥንታዊው ገዳም ደብረ ድማኅ በዚህ መልኩ እየተደበደበ ነው።
ኦርቶዶክሳዊነት በውስጣዊ የዕቅድ አዋጅ መከራ እየተቀበለች ነው።
ገዳማውያኑ በስቅለት ላይ ሌላ ስቅለት በሕማማት ሌላ ሕማማት ሰንብተዋል።
የማን ያለሽይባላል?
ኦርቶዶክሳዊነት በውስጣዊ የዕቅድ አዋጅ መከራ እየተቀበለች ነው።
ገዳማውያኑ በስቅለት ላይ ሌላ ስቅለት በሕማማት ሌላ ሕማማት ሰንብተዋል።
የማን ያለሽይባላል?