ታሜ 😢
ትላንት የክለቡን 89ኛ ዓመት በዓል ከደጋፊው ጋር በመሆን አበበ ቢቂላ ስታዲየም ተገኝቶ በደስታ ሲያከብር ነበረ ዛሬ ግን ማረፉን ሰማን ይህ በጣም ልብ ይሰብራል
ፈጣሪ ነብስህን በመልካሙ ስፍራ ያሳርፋት ሁሌም በልባችን ትኖራለህ
👇👇
የቀብር ስነስርዓት ስለማሳወቅ
.
የወንድማችን ታሜ የቀብር ስነስርዓት ነገ ማክሰኞ የካቲት 18 አስኮ ከታ መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይፈፀማል።
ነፍስ ይማር 😥
💛❤
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
ትላንት የክለቡን 89ኛ ዓመት በዓል ከደጋፊው ጋር በመሆን አበበ ቢቂላ ስታዲየም ተገኝቶ በደስታ ሲያከብር ነበረ ዛሬ ግን ማረፉን ሰማን ይህ በጣም ልብ ይሰብራል
ፈጣሪ ነብስህን በመልካሙ ስፍራ ያሳርፋት ሁሌም በልባችን ትኖራለህ
👇👇
የቀብር ስነስርዓት ስለማሳወቅ
.
የወንድማችን ታሜ የቀብር ስነስርዓት ነገ ማክሰኞ የካቲት 18 አስኮ ከታ መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን ከቀኑ 9:00 ሰዓት ይፈፀማል።
ነፍስ ይማር 😥
💛❤
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
👉 @SAINTGEORGEFC 👈
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️