እንደ ኦዲት ሴንትራል ዘግባ ከሆነ የሮቦቶቹ ፍጥነት በሰዓት ከ8 እስከ 12 ኪሎ ሜትር እንደሚደርስ ይገመታል።
21 ነጥብ 1 ኪሎ ሜትር የሚረዝመውን የግማሽ ማራቶን ውድድር በአንድ ሰዓት ተኩል ውስጥ ለማጠናቀቅ ደግሞ በአማካይ በሰዓት 14 ኪሎ ሜትር ፍጥነት ያስፈልጋል።
ይህ ለሮቦቶቹ ምናልባትም ፈተና ሊሆንባቸው ይችላል.....በተጨማሪም ሮቦቶችን የሚገጥማቸው የባትሪ ችግር ሲሆን የውድድሩ አዘጋጆች ግን በውድድሩ አጋማሽ ላይ ባትሪ መቀየር እንደሚፈቀድ አስታውቀዋል።
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et
21 ነጥብ 1 ኪሎ ሜትር የሚረዝመውን የግማሽ ማራቶን ውድድር በአንድ ሰዓት ተኩል ውስጥ ለማጠናቀቅ ደግሞ በአማካይ በሰዓት 14 ኪሎ ሜትር ፍጥነት ያስፈልጋል።
ይህ ለሮቦቶቹ ምናልባትም ፈተና ሊሆንባቸው ይችላል.....በተጨማሪም ሮቦቶችን የሚገጥማቸው የባትሪ ችግር ሲሆን የውድድሩ አዘጋጆች ግን በውድድሩ አጋማሽ ላይ ባትሪ መቀየር እንደሚፈቀድ አስታውቀዋል።
@Bisrat_sport_433et @Bisrat_sport_433et