ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከብሪትሽ ካውንስል ጋር በመተባበር 5ኛ ዙር የእንግሊዘኛ ቋንቋ ምዘና ፈተና (IELTS Test) ሰጥቷል።
29 ተፈታኞች በወረቀት የተሰጠውን ምዘና ወስደዋል።
6ኛ ዙር የ IELTS ምዘና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በመጪው የካቲት እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity
29 ተፈታኞች በወረቀት የተሰጠውን ምዘና ወስደዋል።
6ኛ ዙር የ IELTS ምዘና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በመጪው የካቲት እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
@tikvahuniversity