ነጻ የትምህርት ዕድል
ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት (500 እና ከዛ በላይ ከ600) ያስመዘገቡ ተማሪዎችን ሙሉ ነጻ የትምህርት ዕድል በመስጠት በ2017 ዓ.ም በመደበኛ መርሐግብር ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፡-
ታህሳስ 3/2017 ዓ.ም
ለማመልከት የሚያስፈልጉ፦
➭ የ12ኛ ክፍል ካርድ ውጤት ዋናውና ኮፒ፣
➭ የማመልከቻ ክፍያ 300.00 (ሦስት መቶ) ብር
የማመልከቻ ቦታ፦
በየአካዳሚክ ክፍል ባሉ ሬጅስትራር ጽ/ቤቶች
የትምህርት ፕሮግራም ምደባ ከሌሎች የመደበኛ ተማሪዎች ጋር በውድድር እንደሚመደቡ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
@tikvahuniversity
ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ የማጠቃለያ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት (500 እና ከዛ በላይ ከ600) ያስመዘገቡ ተማሪዎችን ሙሉ ነጻ የትምህርት ዕድል በመስጠት በ2017 ዓ.ም በመደበኛ መርሐግብር ማስተማር ይፈልጋል፡፡
የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፡-
ታህሳስ 3/2017 ዓ.ም
ለማመልከት የሚያስፈልጉ፦
➭ የ12ኛ ክፍል ካርድ ውጤት ዋናውና ኮፒ፣
➭ የማመልከቻ ክፍያ 300.00 (ሦስት መቶ) ብር
የማመልከቻ ቦታ፦
በየአካዳሚክ ክፍል ባሉ ሬጅስትራር ጽ/ቤቶች
የትምህርት ፕሮግራም ምደባ ከሌሎች የመደበኛ ተማሪዎች ጋር በውድድር እንደሚመደቡ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
@tikvahuniversity