#ጥቆማ
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተቋቋመው የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት (School of Humanity) በመደበኛ መርሐግብር በሰብዓዊነት ትምህርት በዲፕሎማ ፕሮግራም ለአንድ ዓመት ፍላጎት ያላቸውን አመልካቾች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
መስፈርቶች
➭ በማንኛውም የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፣
➭ በሰብዓዊነት መስክ ለማገልገል ጥልቅ ፍላጎት ያለው/ያላት፣
➭ ዕድሜያቸው ከ20-40 ዓመት የሆኑ አመልካቾች ይበረታታሉ፣
➭ አመልካቾች ትምህርት ቤቱ የሚሰጠውን የፅሑፍ ፈተና ማለፍ ይጠበቅባቸዋል
የማመልከቻ ቦታ፦
ሳሪስ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ግቢ
የማመልከቻ ጊዜ፦
ከጥር 22-30/2017 ዓ.ም
ለማመልከት ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የመጀመሪያ ዲግሪ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ ስቱድንት ኮፒ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ 2x3 የሆነ ሁለት ፎቶግራፍ፣
ክፍያን በተመለከተ ሳሪስ፣ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሰብዓዊነት ትምህርት ቤት ካምፓስ ሲገኙ መረጃ የሚያገኙ ይሆናል፡፡
@tikvahuniversity
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተቋቋመው የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት (School of Humanity) በመደበኛ መርሐግብር በሰብዓዊነት ትምህርት በዲፕሎማ ፕሮግራም ለአንድ ዓመት ፍላጎት ያላቸውን አመልካቾች ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል፡፡
መስፈርቶች
➭ በማንኛውም የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ያላት፣
➭ በሰብዓዊነት መስክ ለማገልገል ጥልቅ ፍላጎት ያለው/ያላት፣
➭ ዕድሜያቸው ከ20-40 ዓመት የሆኑ አመልካቾች ይበረታታሉ፣
➭ አመልካቾች ትምህርት ቤቱ የሚሰጠውን የፅሑፍ ፈተና ማለፍ ይጠበቅባቸዋል
የማመልከቻ ቦታ፦
ሳሪስ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ግቢ
የማመልከቻ ጊዜ፦
ከጥር 22-30/2017 ዓ.ም
ለማመልከት ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➭ የመጀመሪያ ዲግሪ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ ስቱድንት ኮፒ ዋናውና ሁለት ኮፒ፣
➭ 2x3 የሆነ ሁለት ፎቶግራፍ፣
ክፍያን በተመለከተ ሳሪስ፣ አደይ አበባ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሰብዓዊነት ትምህርት ቤት ካምፓስ ሲገኙ መረጃ የሚያገኙ ይሆናል፡፡
@tikvahuniversity