ወራቤ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደቡለትን ተማሪዎች እየተቀበለ ነው።
ዩኒቨርሲቲው የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥር 21 እና 22/2017 ዓ.ም ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላለፉ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
ዩኒቨርሲቲው የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥር 21 እና 22/2017 ዓ.ም ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላለፉ ይታወቃል።
@tikvahuniversity