አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ለአቅም ማሻሻያ ትምህርት (Remedial Program) የተመደቡለትን ተማሪዎች እየተቀበለ ነው።
ዩኒቨርሲቲው በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደቡለት ሦስት ሺህ ለሚሆኑ የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥር 22 እና 23/2017 ዓ.ም ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላለፉ ይታወቃል።
@tikvahuniversity
ዩኒቨርሲቲው በትምህርት ሚኒስቴር ለተመደቡለት ሦስት ሺህ ለሚሆኑ የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥር 22 እና 23/2017 ዓ.ም ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ ማስተላለፉ ይታወቃል።
@tikvahuniversity