ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቅድመ-ምረቃ እና በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ያስተማራቸውን 343 ተማሪዎች ዛሬ ያስመርቃል፡፡
ከተመራቂዎቹ 76ቱ በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትሀምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቀቁ ናቸው፡፡
@tikvahuniversity
ከተመራቂዎቹ 76ቱ በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትሀምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቀቁ ናቸው፡፡
@tikvahuniversity