በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ሴሚስተር በሕግ እና በአይቲ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ለመከታተል ያመለከታችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ማክሰኞ ሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የአይቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትምህርት ሚያዝያ 15/2017 ዓ.ም፤ የሕግ ደግሞ ሚያዝያ 18/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
የአይቲ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ትምህርት ሚያዝያ 15/2017 ዓ.ም፤ የሕግ ደግሞ ሚያዝያ 18/2017 ዓ.ም ይጀምራል ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity