#HaramayaUniversity
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ታሪክ የዶክትሬት ዲግሪ ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው።
በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ ሳይንስና ስነ-ሰብ ትምህርት ኮሌጅ ሦስት አዳዲስ ፕሮግራሞችን ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት የውስጥ ክለሳ አካሒዷል።
አዲስ የሚጀመሩ የትምህርት ፕሮግራሞች፦
➫ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ታሪክ በዶክትሬት ዲግሪ
➫ የባህልና ቅርስ ጥናት በማስተርስ ዲግሪ
➫ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት በመጀመሪያ ዲግሪ
በቀጣይ የውጭ ክለሳ በማድረግ በ2018 የትምህርት ዘመን በፕሮግራሞቹ ትምህርት ለማስጀመር እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahuniversity
ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ታሪክ የዶክትሬት ዲግሪ ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው።
በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ ሳይንስና ስነ-ሰብ ትምህርት ኮሌጅ ሦስት አዳዲስ ፕሮግራሞችን ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት የውስጥ ክለሳ አካሒዷል።
አዲስ የሚጀመሩ የትምህርት ፕሮግራሞች፦
➫ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ታሪክ በዶክትሬት ዲግሪ
➫ የባህልና ቅርስ ጥናት በማስተርስ ዲግሪ
➫ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት በመጀመሪያ ዲግሪ
በቀጣይ የውጭ ክለሳ በማድረግ በ2018 የትምህርት ዘመን በፕሮግራሞቹ ትምህርት ለማስጀመር እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል።
@tikvahuniversity