ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለ2017 ዓ.ም ዕጩ ተመራቂዎች #ሞዴል የመውጫ ፈተና ሰጥቷል።
በዩኒቨርሲቲው የትምህርትና ስነ-ባህሪ ኮሌጅ እና የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዕጩ ተመራቂዎች ሞዴል የመውጫ ፈተና መውሰዳቸወሰ ተገልጿል።
በቀጣይ የዩኒቨርሲቲው ሌሎች ኮሌጆች ለዕጩ ተመራቂዎቻቸው ሞዴል የመውጫ ፈተና ይሰጣሉ ተብሏል።
ቀጣዩ ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና በሰኔ 2017 ዓ.ም ለሁሉም የመንግሥት እና የግል ዕጩ ተመራቂዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል።
ፈተናውን ለመውሰድ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ማውጣት የግድ እንደሆነ መገለፁ አይዘነጋም።
@tikvahuniversity
በዩኒቨርሲቲው የትምህርትና ስነ-ባህሪ ኮሌጅ እና የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዕጩ ተመራቂዎች ሞዴል የመውጫ ፈተና መውሰዳቸወሰ ተገልጿል።
በቀጣይ የዩኒቨርሲቲው ሌሎች ኮሌጆች ለዕጩ ተመራቂዎቻቸው ሞዴል የመውጫ ፈተና ይሰጣሉ ተብሏል።
ቀጣዩ ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና በሰኔ 2017 ዓ.ም ለሁሉም የመንግሥት እና የግል ዕጩ ተመራቂዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል።
ፈተናውን ለመውሰድ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ማውጣት የግድ እንደሆነ መገለፁ አይዘነጋም።
@tikvahuniversity