ታመኑ!
#በማንም አትታመኑ ብቸኛ መደግፊያ እየሱስ ነው።
ሰው መሽሽጊያ ቢያጣ አባቱ ጋ ወይ እናቱ፣እህት፣ጓደኞቹ ዘመድጋር ይሸሸጋል እነኚህ ባይኖሩትም ሌላ የት ይኬዳል ጴጥሮስ እንዳለው ጌታ ሆይ፥ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤” ዮሐንስ 6፥6
እኛ ግን ሁሉ ቢኖረን እንኳ እንተ ከሌለህበት ሙት ባህር ውስጥ እንደተጣለች ኳስ እንሆናለን ወዴት እንደምትሄድ እንደማታውቅ ንፋስ መጥቶ ወደ ፈለገበት የሚወስዳት ምስኪን ነበርን እኛ ግን ስለምንታመንብህ መድረሻችን ሳንጀምረው አውቀናል።
እግዚአብሔር ማመን ማለት 50%፣ 60% ራስን ለእግዚአብሔር ማስገዛት አይደለም❌❌
100% ራስን ለመንፈስ ቅዱስ ማስገዛትና✅ መስጠት ነው።
ከሰማሁት ሳይሆን ካለፍኩት ህይወት እንዴ እሱማ እሷማ በችግሬ ይደርሳል ብላቹ በሙሉ ልባቹ ያመናቹት ሰው እንኳ ቢኖር ልብን 💔 ከላይ ወደ ታች ያወርዳል
የተናገረው 💯 ያደርገዋል ደግሞም እግዚአብሔር በጨለማ ይተወን ዘንድ ክፉ አይደለም ብቻ ታመኑት!
“እነርሱም፦ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ አሉት።”
— ሐዋርያት 16፥31
Join Our channel ⭐
🔥@Urim7🔥
🔥@Urim7🔥
#በማንም አትታመኑ ብቸኛ መደግፊያ እየሱስ ነው።
ሰው መሽሽጊያ ቢያጣ አባቱ ጋ ወይ እናቱ፣እህት፣ጓደኞቹ ዘመድጋር ይሸሸጋል እነኚህ ባይኖሩትም ሌላ የት ይኬዳል ጴጥሮስ እንዳለው ጌታ ሆይ፥ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤” ዮሐንስ 6፥6
እኛ ግን ሁሉ ቢኖረን እንኳ እንተ ከሌለህበት ሙት ባህር ውስጥ እንደተጣለች ኳስ እንሆናለን ወዴት እንደምትሄድ እንደማታውቅ ንፋስ መጥቶ ወደ ፈለገበት የሚወስዳት ምስኪን ነበርን እኛ ግን ስለምንታመንብህ መድረሻችን ሳንጀምረው አውቀናል።
እግዚአብሔር ማመን ማለት 50%፣ 60% ራስን ለእግዚአብሔር ማስገዛት አይደለም❌❌
100% ራስን ለመንፈስ ቅዱስ ማስገዛትና✅ መስጠት ነው።
ከሰማሁት ሳይሆን ካለፍኩት ህይወት እንዴ እሱማ እሷማ በችግሬ ይደርሳል ብላቹ በሙሉ ልባቹ ያመናቹት ሰው እንኳ ቢኖር ልብን 💔 ከላይ ወደ ታች ያወርዳል
የተናገረው 💯 ያደርገዋል ደግሞም እግዚአብሔር በጨለማ ይተወን ዘንድ ክፉ አይደለም ብቻ ታመኑት!
“እነርሱም፦ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ እመን አንተና ቤተ ሰዎችህ ትድናላችሁ አሉት።”
— ሐዋርያት 16፥31
Join Our channel ⭐
🔥@Urim7🔥
🔥@Urim7🔥