በረከት የጸጋ፣ የሞገስ፣ የበጎነት ችሮታ ነው። እግዚአብሔር ሕዝቡን ባርኳል፤ እንዲባረኩም ደንግጓል። የአሮን ባርኮት አንዱ ባርኮት ነው፤ ካህናት ሕዝቡን እንዲባርኩ የተሰጣቸው የባርኮት ትእዛዝ። ትእዛዙም "ስሙን በእስራኤል ላይ ስለሚያደርግ" የእግዘብሔርን ባርኮት በሕዝቡ ላይ ያመጣል። የመጀመሪያው አንጓም እንዲህ ይላል፤ "እግዚአብሔር ይባርክህ፤ ይጠብቅህም" (ዘኁ 6፥24)። እግዚአብሔር ባራኪ ነው፤ ጠባቂም ነው። የርሱ ባርኮት ያገኛቸው ምሕረቱ የደረሳቸው፣ ሞገሱን የተላበሱ፣ በጎነቱ የከበባቸውና ሰላሙ ያገኛቸው ናቸው። እርሱ የሚባርካቸውንም ይጠብቃል፤ ፍጹም በጎነት ከጥበቃ ጋራ ከእግዚአብሔር ብቻ ነው የሚገኘው።
Join Our Channel ⭐
🔥@Urim7🔥
🔥@Urim7🔥
Numbers 6:24
The Lord bless you and keep you;
Join Our Channel ⭐
🔥@Urim7🔥
🔥@Urim7🔥