ቅባቶች ቃልን ከሥጋው ለዩት አፋቸውን ሞልተው ሥጋ በቃል አልተቀደሰም አሉ።
ሰው እንዴት በእግዚአብሔር ቃል ላይ እንድህ ያምጻል አይደለም ከቃል ጋር የተዋሐደ ሥጋ እኛ እራሱ ከመለኮት ባሕርይ ተካፋዮች እንደምንሆን አያቁምን
2 Peter 1 አማ - 2ኛ ጴጥሮስ
4: ስለ ክፉ ምኞት በዓለም ካለው ጥፋት አምልጣችሁ #ከመለኮት-ባሕርይ ተካፋዮች በተስፋ ቃል እንድትሆኑ፥ በእነዚያ ክብርና በጎነት የተከበረና እጅግ ታላቅ የሆነ ተስፋን ሰጠን። እንድል
አቤት ድፍረታቸው ክህደታቸውን በየቦታው በመሳደብ ለመሸፈን ሲሞክሩ ደግሞ እኮ😁
መጽሐፍ እንድህ ይላል Psalms 46 አማ - መዝሙር
4: የወንዝ ፈሳሾች የእግዚአብሔርን ከተማ ደስ ያሰኛሉ፤
ልዑል ማደሪያውን ቀደሰ።
ታድያ እብሮት የተዋሐደውን ሥጋ ካላከበረው እና ካልቀደሰው የቃል አምላክነት ምኑ ጋ ነው እሱ ቅዱስ ሁኖ ሌሎቹን የሚቀድስ መሆን መካድ አይደለምን
@WisdomOfTheFaith
ሰው እንዴት በእግዚአብሔር ቃል ላይ እንድህ ያምጻል አይደለም ከቃል ጋር የተዋሐደ ሥጋ እኛ እራሱ ከመለኮት ባሕርይ ተካፋዮች እንደምንሆን አያቁምን
2 Peter 1 አማ - 2ኛ ጴጥሮስ
4: ስለ ክፉ ምኞት በዓለም ካለው ጥፋት አምልጣችሁ #ከመለኮት-ባሕርይ ተካፋዮች በተስፋ ቃል እንድትሆኑ፥ በእነዚያ ክብርና በጎነት የተከበረና እጅግ ታላቅ የሆነ ተስፋን ሰጠን። እንድል
አቤት ድፍረታቸው ክህደታቸውን በየቦታው በመሳደብ ለመሸፈን ሲሞክሩ ደግሞ እኮ😁
መጽሐፍ እንድህ ይላል Psalms 46 አማ - መዝሙር
4: የወንዝ ፈሳሾች የእግዚአብሔርን ከተማ ደስ ያሰኛሉ፤
ልዑል ማደሪያውን ቀደሰ።
ታድያ እብሮት የተዋሐደውን ሥጋ ካላከበረው እና ካልቀደሰው የቃል አምላክነት ምኑ ጋ ነው እሱ ቅዱስ ሁኖ ሌሎቹን የሚቀድስ መሆን መካድ አይደለምን
@WisdomOfTheFaith