በዚህም ነገር እንወያይ…
"…ጠንካራው፣ ግዙፉ፣ ሕዝባዊ የነበረው የዐማራ ፋኖ በጎጃም እንዲደበዝዝ፣ ጎጃም ከሌላው የዐማራ ግዛት በተለየ መልኩ የብአዴን ሚሊሻና አድማ ብተና፣ እንዲሁም በብራኑ ጁላ ሽንኩርቴ ሠራዊት መጫወቻ እንዲሆን ተደርጓል። ከጎንደር፣ ከወሎና ከሸዋ ወንድሞቹም ኅብረት እንዲለዩ ተደርገዋል። ይሄ ብቻ አይደለም። የዐማራ ፋኖ በጎጃም የአውሮጳ አክቲቪስቷ አልማዜም ዐማራ እንዲያሸንፍ ከተፈለገ ይሄን ይቀበል የሚል ሓሳብ አቅርባለች።
፩ኛ፦ ዐማራ ግብረ ሰዶማዊነትን መቃወም የለበትም። ይሄን በመቃወሙ ምክንያት ነጮቹ ይከፋቸዋል። እንደ ትግሬና እንደ ኦሮሞ ነፃ አውጪዎች መሆን አለበት በምትለው ሓሳብ ላይ እንወያይ።
፪ኛ፦ ዐማራ የዓድዋን የድል በዓል በነጮች ፊት ማክበር የለበትም። ዐማራ አድዋን ሲያከብር የተሸነፉት ነጮች ይከፋቸዋል፣ ይናደዳሉ። ስለዚህ ጮጋ ይበል ነው የሚሉት ፍሮፌሰሯ።
፫ኛ፦ ነገሥታቱም ቢሆን አሮጌና ሽማግሌዎች ተብለው በፍሮፌሰሯ ተሰድበዋል።
"…የእኔ ጥያቄ የዐማራ ፋኖ በጎጃም የዚህች ጋለሞታን ሓሳብ ይገዛል ብዬ አላምንም። ነገር ግን የዐማራ ፋኖ በጎጃምን መሳሳት፣ ያን ገናና ስም መቀበር፣ መሸፈን ስናይ፣ ደግሞም በዚህች ጋለሞታ ዙሪያ የተኮለኮሉትን ጢም አልቦ ሴት ወይዘሮ የመሰሉ፣ እነ እስማኤል ዳውድ ኢድሪስ፣ እነ አማኑኤል አብነት፣ እነ ከፍያለ ጌቱ፣ እነ ሰጣርጌን ወዘተ ስንመለከት ብንጠረጥር የሚፈረድብን አይመስለኝም። በጎጃም የኦርቶዶክሳውያንን መረሸን ስንመለከትም ስጋት ጥርጣሬአችን ይጨምራል።
•እንወያይ… ዐማራ በዚህ ልክ መሰደብ አለበት ወይ? ዐማራ በዚህ ልክ የግድ ከባህል ከሃይማኖቱ ውጪ በግድ መቀበል አለበት ወይ? ተወያዩ።
• በተለይ የጎጃም ዐማሮች ሓሳብ ስጡበት። ይሔን የአክቲቪስታችሁን ሓሳብ እንዴት አያችሁት? ተንፒሱ…✍
• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ።
"…ጠንካራው፣ ግዙፉ፣ ሕዝባዊ የነበረው የዐማራ ፋኖ በጎጃም እንዲደበዝዝ፣ ጎጃም ከሌላው የዐማራ ግዛት በተለየ መልኩ የብአዴን ሚሊሻና አድማ ብተና፣ እንዲሁም በብራኑ ጁላ ሽንኩርቴ ሠራዊት መጫወቻ እንዲሆን ተደርጓል። ከጎንደር፣ ከወሎና ከሸዋ ወንድሞቹም ኅብረት እንዲለዩ ተደርገዋል። ይሄ ብቻ አይደለም። የዐማራ ፋኖ በጎጃም የአውሮጳ አክቲቪስቷ አልማዜም ዐማራ እንዲያሸንፍ ከተፈለገ ይሄን ይቀበል የሚል ሓሳብ አቅርባለች።
፩ኛ፦ ዐማራ ግብረ ሰዶማዊነትን መቃወም የለበትም። ይሄን በመቃወሙ ምክንያት ነጮቹ ይከፋቸዋል። እንደ ትግሬና እንደ ኦሮሞ ነፃ አውጪዎች መሆን አለበት በምትለው ሓሳብ ላይ እንወያይ።
፪ኛ፦ ዐማራ የዓድዋን የድል በዓል በነጮች ፊት ማክበር የለበትም። ዐማራ አድዋን ሲያከብር የተሸነፉት ነጮች ይከፋቸዋል፣ ይናደዳሉ። ስለዚህ ጮጋ ይበል ነው የሚሉት ፍሮፌሰሯ።
፫ኛ፦ ነገሥታቱም ቢሆን አሮጌና ሽማግሌዎች ተብለው በፍሮፌሰሯ ተሰድበዋል።
"…የእኔ ጥያቄ የዐማራ ፋኖ በጎጃም የዚህች ጋለሞታን ሓሳብ ይገዛል ብዬ አላምንም። ነገር ግን የዐማራ ፋኖ በጎጃምን መሳሳት፣ ያን ገናና ስም መቀበር፣ መሸፈን ስናይ፣ ደግሞም በዚህች ጋለሞታ ዙሪያ የተኮለኮሉትን ጢም አልቦ ሴት ወይዘሮ የመሰሉ፣ እነ እስማኤል ዳውድ ኢድሪስ፣ እነ አማኑኤል አብነት፣ እነ ከፍያለ ጌቱ፣ እነ ሰጣርጌን ወዘተ ስንመለከት ብንጠረጥር የሚፈረድብን አይመስለኝም። በጎጃም የኦርቶዶክሳውያንን መረሸን ስንመለከትም ስጋት ጥርጣሬአችን ይጨምራል።
•እንወያይ… ዐማራ በዚህ ልክ መሰደብ አለበት ወይ? ዐማራ በዚህ ልክ የግድ ከባህል ከሃይማኖቱ ውጪ በግድ መቀበል አለበት ወይ? ተወያዩ።
• በተለይ የጎጃም ዐማሮች ሓሳብ ስጡበት። ይሔን የአክቲቪስታችሁን ሓሳብ እንዴት አያችሁት? ተንፒሱ…✍
• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ።