Zemedkun Bekele (ዘመዴ)


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ
👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና
👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


"…ገብተናል ገባ ገባ በሉማ…

http://tiktok.com/@zemedkun.b


"…በቲክቶክ መንደራችን ሞቅ፣ ደመቅ፣ ሸብረቅ፣ የባንዳንና የባንዳ ልጆችን ወሽመጥ ቆረጥ፣ ጉምድ፣ ጉምድምድ እያደረግን እኛም ኮራ ጀነን፣ ቀብረር እያልን የታላቁን የዓድዋ የድል በዓላችንን ብናከብርስ ምን ይላችኋል…?

• ዘራፍ አካኪ ዘራፍ እያልኩ ልመጣ ነኝ…

30k 0 2 139 1k

• አትገቡም… አትወጡም…!

"…ዛሬ የካቲት 23/2017 ዓም የወሄጴኑ የኦሮሙማው አገዛዝ መሃል ፒያሳ በሚገኘው በገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ሠራዊቱን ልኮ በደቡብ በር በምኒልክ አደባባይ በኩል የቤተ ክርስቲያኑን በር በዚህ መልኩ በውስጥም፣ በውጪም ጥርቅም አድርጎ ዘግቶ ውሏል። 😂

"…ወደ ገነተ ጽጌ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ለማስቀደስ ለመግባት ከሰሜን ሆቴል፣ ከአፍንጮ በር፣ ከሀብተ ጊዮርጊስ ድልድይ፣ ከቸርቸር ማለፍ አይቻልም ነበር አሉኝ። ፍተሻው ለጉድ ነበር፣ ነጠላ ያልለበሰ ሰውም ማለፍ አይችልም ነበር አሉኝ።

"…የሀገረ ስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ኦሮሞ ናቸው ያውም የወለጋ ኦሮሞ፣ ዋና ሥራ አስኪያጁ የማነ ዘመንፈስ ትግሬ ነው። ዓድዋ ደግሞ… 😂😂 ኧረ ላሽ…

"…ቤተ ክህነቱ ዝም፣ ጭጭ፣ ነገ ቅዳሴ መግባት አትችሉም ቢላቸውም የሚተነፍሱም አይመስልም። አይ ኦሮሞ አለ አቢይ…!

"…በኮሪደር ልማት ሰበብ ያጸዱትና እንጨቆረር የከተቱት ምእመን አይመጣም፣ ቤተ ክርስቲያንን ያለ ምእመናን አስቀርተናል ብለው ቢያስቡም ሰዉ ከእንጨቆረርም ቢሆን በገፍ መምጣቱን አልተወም። ይሄም ለወሄጴኑ የእግር እሳት ነው።

"…በደብረ ዘይት የቅድስት ሥላሴን ካቴድራል አፍርሰው የሕዝቡን ሙቀት ለክተዋል። ዝም ጭጭ ነው ያለው ሕዝቡ፣ አሁን ተክለሃይማኖት መርካቶ፣ በዓታ፣ ግቢ ገብርኤል፣ አራዳ ጊዮርጊስ፣ ቅድስተ ማርያም፣ ቅዱስ እስጢፋኖስን በቀጣይ ቢያፈርሱት እንኳ ቅዱስ ሲኖዶሱ አይተነፍስም።

• እየመዘገባችሁ… ይብላኝ ነገ አኬሩ የተገለበጠ ጊዜ…

29k 1 24 49 1.2k

Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
~ የዘንድሮው የዘመነ ኦሮሙማው የ2017 ዓም የዓድዋ በዓል አከባበር… 😂😂😂 ጭው፣ ጭር፣ ዝም… ጮጋ…

"…ወዳጄ ጊዜ ቂጣ ነው… ይገለባበጣል…! እንዲህ እንደሆነ አይቀርም። እንደመሸም አይቀርም። ለዛሬ ግን እነ ወሄጴን መጣም፣ መጣም ደስ ብሏቸዋል። እምዬ ምኒልክን በአካል አግኝተው የተበቀሉ ያህል ነው የተሰማቸው አይገልጠውም።

• ከምር ጥልያን ራሷ ሳትደነግጥ አትቀርም። 😂

31k 1 20 69 1k

ድሮ ድሮ…

"…የታላቁ የዓድዋ የድል በዓል በሀገረ ኢትዮጵያ በዋና ከተማዋ በአዲስ አበባ በምኒልክ አደባባይ እንዲህ ባለ ከፍ ባለ ክብር ይከበር ነበር። ድሮ ነው ድሮ ከዛሬ ሁለት ሦስት ዓመት በፊት።

• የዘንድሮውን ደግሞ ቆይተን እናየዋለን።


• ቪቫ ምኒልክ…✊

"…የነፃነት ያይደለ የድል፣ የአሸናፊነት በዓላችንንና የድሉ መሪን የእምዬ ምኒልክን፣ የአርበኞቻችንን በዓል ሞቅ ደመቅ አድርገን እያከበርን ነው።

ከይቅርታ ጋር…

"…ይሄ የድል በዓል፣ የጠላት ባሪያ፣ አሽከር፣ ገረድ የሆናችሁ ጥቂት የትግሬ እና የኦሮሞም ስም የያዛችሁ፣ የምኒልክ ስም ሲነሳ የሚያስጓራችሁ፣ የሚነስራችሁም የባንዳና የባንዳ የልጅ ልጆች እንቁላል ቀቃይ መንገድ መሪ የአቃጣሪ ልጆችን፣ እንዲሁም የምኒልክ ኦርቶዶክስ መሆን የሚያበግናችሁ የዓረብ ገረድ የወሃቢይ እስላም እና ጆሌ ሚሽኖታን አይመለከትም።

• ዓለም በሦስት አቢዮቶች ተቀይራለች።

፩፦ በእሳት
፪፦ በኢንዱስትሪ
፫፦ በዓድዋ

"…እነዙህ ሦስት ክስተቶች የዓለምን ቋሚ ሥርዓት፣ የሰው ልጅን አኗኗር የለወጡ ናቸው። ከእነዚህ ውጪ የዓለምን ሥርዓት የለወጠ የለም። ወያኔም ኦነግም፣ ጴንጤም፣ የወሃቢ እስላሞችም ጊዜ ሰጠን ብለው ጊዜ የሰጠው ድንጋይ ሰባሪ ቅል መስለው ዊኒጥ ዊኒጥ ሊሉ ይችሉ ይሆናል እንጂ ታላቁን የዓድዋን ድል መቅበር አይቻላቸውምም።

"…ብዙ የትግሬዎችን እና የኦሮሞ ጴንጤ፣ የኦሮሞ የወሃቢይ እስላሞችን ገፆች ካየሁ በኋላ ነው ደስ ደስ እያለኝ ይሄን የጻፍኩት።

• ምኒልክ ለምን ማርያምን ብሎ ማለ? ይልልኛላ ወሄጰኑ… 😂

33.7k 1 14 114 1.4k

• የት ሀገር ነው አበባ ያስቀመጡት…? 😂

"…አቤት እግዚኦ… የምኒልክ ስሙ ለባንዳ፣ ለባንዳ የልጅ ልጅ፣ ለእንቁላል ቀቃይ፣ ለጠላት መንገድ መሪ ልጆች እኮ እሳት ነው። ፈጃቸው፣ ለበለባቸው፣ አቃጠላቸው። ትኩስ ድንች ነው የሆነባቸው። ጣልያንን ለማስደሰት ይህን ያህል መገረድ ለጉድ ነው። ራሷ ጣሊያን የኦሮሞን እንዲህ መገረድ አይታ ሽምቅቅ ሳትል የምትቀር አይመሰለኝም። ማርያምን አሽከር፣ ገረድ፣ ባርያማ አይንገስ። ባርያ አይንገስ፣ ገረድ…

• ቪ ቫ ምኒልክ…✌️

33.8k 1 7 102 1.4k

እንኳን አደረሰን

"…የዛሬ 129 ዓመት ልክ በዛሬው ዕለት የካቲት 23/1888 ዓም በዕለተ እሑድ በዓድዋ ሥላሴ ግብጻዊው ሊቀጳጳስ አቡነ ማቴዎስ በመሩት ሥርዓተ ቅዳሴ ላይ ንጉሠ ነግሥት ዳግማዊ ዐፄ ምንልክ እና ንግሥቲቱ እቴጌ ጣይቱ በተገኙበት ከሥርዓተ ከቅዳሴው ፍጻሜ በኋላ ተአምረ ማርያም ተነብቦ፣ የሊቀ ጳጳሱ ቡራኬና ቃለ ምዕዳን ተሰምቶ፣ በጦርነቱ ላይ የሚሰዉ ኢትዮጵያውያን ጀግኖችም እግዚአብሔር ይፍታህ ተብለው፣ ቁጥራቸውም ከሰማእታት ወገን እንደሆነ ተነግሮአቸው፣ በሁዳዴ በዐቢይ ጾም እህል እንኳ በአፋቸው ሳይቀምሱ ነው በቀጥታ በባዶ አንጀታቸው ወደ ጦርነቱ ሥፍራ ሄደው በግማሽ ቀን ያን ግዙፍ የአውሮጳ ጦር ድል ያደረጉት።

"…በዚህ ድል ዓለም በሙሉ ይደመማል፣ ይኮራልም። በዚህ ድል የማይኮሩት የእንቁላል ቀቃይ ልጅ የጠላት አድራሽ ፈረስ እስከ አምባላጄ ድረስ መንገድ መሪ የነበሩ ፀረ ኢትዮጵያ ባንዳ የባንዳ የልጅ ልጆች ብቻ ናቸው።

"…ዓድዋ ፀሐይ ነው። ፀሐይ የምትጋረደው ለጥቂት ጊዜ በደመና ብቻ ነው። ደመና ደግሞ ስስ ነው። ሲያዩት ተራራ፣ ባዘቶ ጥጥ ይመስላል እንጂ ይተንናል። ይበንናል። ፀሐይን የሚጋርድ፣ የሚደብቅ ምድራዊ ኃይል የለም። ወደፊትም አይኖርም። የክረምት ደመና ጥቂት ጊዜ ዊኒጥ ዊኒጥ ይላል ፀሐይን ለመጋረድ። በክረምት የደመናን ፀሐይን መጋረድ ያየ ሰው ፀሐይ መቼም የምትወጣ ላይመስለው ይችል ይሆናል። የክረምት ደመና የፀሐይን ሙቀት እንጂ ብርሃኗን መጋረድ አይቻለውም። ፀሐይ አዲስ አበባ ላይ ብትጋረድ ሌላ ቦታ አለች። መንጋቱ፣ ቀን መሆኑን ከደመናው ጀርባ በማትታየው ፀሐይ ብርሃን ይታወቃል።

"…ዓድዋም ፀሐይ ነው። ለጊዜው መቀሌና ሸገር፣ ትግራይና ኦሮሚያ እንደ ፀሐይ ደምቆ ላይገለጥ ይችላል። ደመና ወያኔ፣ ደመና ኦነግ ኦህዴድ ሲተንኑ ፀሐይ ዓድዋ በድምቀት ይከበራል።

34.6k 0 24 118 1.5k

“…ፈረስ ለጦርነት ቀን ይዘጋጃል፤ ድል ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።” ምሳ 21፥31 “…ጻድቃን ድል ባደረጉ ጊዜ ብዙ ክብር አለ፤ ኀጥኣን ከፍ ከፍ ባሉ ጊዜ ግን ሰው ይሸሸጋል።” ምሳ 28፥12

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"…እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

38.1k 0 13 1.5k 1.7k

መረጃ አምስት

"…አርበኛ ዘመነ ካሤ ከሰባታሚት እስር ቤት ትፈታለህ ዕቃህን አዘጋጅ ይለዋል ፖሊስ። ዘመነም ተዘጋጅቶ እየጠበቀ ሳለ የእስር ቤት ጓደኞቹ እነ ኮሎኔል ታደሰ እሸቴም ወደ ዘመነ በመቅረብ እንኳን እግዚአብሔር ረዳህ። ሰላም ሁን። እንግዲህ ተመላልሰህ ባትጠይቀን እንኳ አንዳንዴ አትርሳን ይሉታል። ዘመነም ጠጋ ብሎ "ኮሎኔል አይዟችሁ፣ በቅርቡ ይሄን እስር ቤት ሰብረነው ነፃ ትወጣላችሁ! ብሏቸው ተሰነባበቱ።

"…የሆነ ቀን ላይ ዘመነ እዚያው እስር ቤት ደውሎ እነ ኮሎኔል ለመውጣት እንዲዘጋጁ ይነገሯቸዋል። ማንችሎት ወደ እስርቤቱ ኃይል እንዲያስጠጋ ሲጠየቅ "ኋላ በሕግ ብጠየቅስ?" ብሎ አንገራግሮ የነበረ ቢሆንም ኃይል ተጨምሮ ዘመነ ካሤም ቃሉን ጠብቆ እነ ኮሎኔል ታዴም ከሰባታሚት ወጡ።

"…ኮሎኔሉ መልካም ሰው ነበር። እነ ፓስተር ምስጋናው፣ እስክንድር ነጋና ፋፍህዴን፣ እነ ሀብታሙ ዘፍራሳ፣ አቤ እስክስ ናቸው ኮሎኔሉን የጠለፉአቸው። በሽምግልናው ወቅትም ከእነ ባዬ ጋር ነበሩ። ኋላ ላይ የዐማራ ፋኖ በጎንደር ውክልና ሳይሰጣቸው ዘመነ መመረጥ የለበትም ብለው እስክንድርን መረጡ። ዘመነም አዘነባቸው። ብዙም አልቆዩ ኮሎኔሉ በውጊያ ላይ በጥይት ተመተው ቆሰሉ። ቆስለውም ተኙ። እንግዲህ እኚህ ለሀገራቸው ብዙ ሠርተው መጨረሻ ላይ ቆስለው ሕክምና እንኳን አጥተው በስቃይ ላይ የነበሩ ኮሎኔል ናቸው የሚደርስላቸው አጋዥ ኃይል አጥተው በኦሮሙማው ጦር በግፍ የተሰዉት።

"…ለእኔም ወዳጄ ነበሩ። በሽምግልናውም ወቅት ክፋት አላየሁባቸውም። ልብ በሉ የዐማራ ፋኖ አንድ ባለመሆኑ ምክንያት ጭራቅ ቡልጉ ጅቡ ኦሮሙማ ተራ በተራ እየበላቸው ነው። የዐማራ ፋኖ አንድ እንዳይሆን የሠራችሁ እግዚአብሔር ይፍረድባችሁ። በተለይ አስረስ መዓረይ ግን እግዚአብሔር ይይልህ። ሌላ ምንም አልልም።

• ነፍስ ይማር ወዳጄ…

43k 1 17 107 2.1k

መረጃ አራት…

አዲስ አበባ ገርጂ አካባቢ የሚገኘው የኢትዮ ፓረንትስ ት/ቤት ተማሪዎች 129ኛውን የዓድዋን በዓል ለማክበር በተዘጋጁበት ወቅት የአብይ አህመድ ፖሊሶች ትምህርት ቤቱን ከበው በዓሉ እንዳይከበር አስተጓጉለው የትምህርት ቤቱን ዳይሬክተር፣ ሠራተኞችና የተወሰኑ ተማሪዎችን በፓትሮል ጭነው ወስደዋቸው እንደነበር ሰማነ። ወደ ዘብጥያ የተወሰዱት የትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር፣ ተወሰኑ የአስተዳደር ሠራተኞችና ተማሪዎች የዚያኑ ዕለት ማታ ከብዙ ስድብ፣ ጉሸማና ማዋረድ በኋላ ሁለተኛ አይለምደንም ብለው በወረቀት ላይ አስፈርመው እንደለቀቋቸውም ሰማነነ።

"…ኢትዮጵያኑ የዓድዋ በዓል አክባሪዎች በፈረሙት ወረቀትም ላይ "የፅንፈኛው መጠቀሚያ፣ የፅንፈኛው አጀንዳ ተቀባይ፣ የፅንፈኛው ዓላማ ምናምን የሚል በግሳግንስ የተሞላ የካድሬ ጽሑፍ ላይ እንደሆነና ሁለተኛ እንዲህ ዓይነት በዓል እናከብራለን ብላችሁ ብትሞክሩ በትምህርት ቤቱ ላይ ለሚፈጠሩና ለሚደርሱ ነገሮች ሁሉ ሓላፊነት እንደሚወስዱ አስገድደው አስፈርመው እንደለቀቋቸውና በተጨማሪም ተማሪዎች ወደ ቤት ሲሄዱም የሀበሻ ነጭ ልብስ ለብሰው ከታዩ እንደሚታሰሩ የኦሮሙማው ፎሊሶች እየዛቱ ሲናገሩ የትምህርት ቤቱ ተማሪዎች የደህና ቤተሰብ ልጆች ስለሆኑ እንዲህ ያለ ነገር ዓይተው ስለማያውቁ በጣም ተጨናንቀው እንደ ነበርም ሰማነ።

"…እውነት ከሆነ ግን በቃ ዕድሜ ለአስረስ መዓረይ በዓድዋና በምኒልክ ላይ ኦሮሙማው አምርሯል ማለት ነው።

• ወይ ባልቻ አባ ነፍሶ ተብሎ ይሞከር ይሆን እንዴ?

40.5k 1 25 35 1.2k

መረጃ ሦስት

• የስም ቅያሬ ከምኒልክ አደባባይ ወደ ዓድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዚየም

"…የአብይ አሕመድ ብልፅግና መለስ ዜናዊ የጀመረውን ግድብ፣ ኃይማርያም ደሳለኝ መሠረት የጣለውን ድልድይ፣ የአርባ ምንጭ ገበሬዎች የተከሉትን ሙዝ፣ የከፋ ገበሬዎች ያለሙትን የቡና ችግኝ በዐቢይ አሕመድ ሓሳብ አመንጪነት እያስባለ ስሙን ተነቅሰን እንድንዞር የሚወተውተን ባርቲ እንደምንም ብሎ አለማምዶ፣ አለማምዶን የዓድዋን በዓል ዜሮ አስገብቶት አረፈው።

"…መጀመሪያ ዓድዋ ዜሮ፣ ዜሮ አሉት። በእሱ ትችት ሲበዛባቸው የዓድዋ ሙዚየም አሉት። የምኒልክ ሓውልትን ሸፈኑት፣ ስሙንም ደመሰሱት። ዓድዋ ሙዚየም አሉት። ምኒልክ አደባባይ ቀረ። ተረሳ።

"…አይሆንም እንዳትሉ። በቅርቡ ኦሮሙማው የምኒልክ ሃውልትን አፍርስልን ካሉት ልክ እንደራስመኮንን ሃውልት ያፈርሰዋል። ሙዚየሙን ከለከለን ብሎም ሊያነሣው ይችላል። እንደ መሬት መንቀጥቀጡ ሕዝቤ ይቀልዳል እነሱ ሥራ ላይ ናቸው። ሰሞኑን ቤተ ክርስቲያኑ ረብሾኛል ያለው ብልጽግና ቤተ ክርስቲያኑን እንደናደው፣ እንዳፈረሰው ሰምቻለሁ።

"…እነ ጃዋር በፍጥነት ሲሉ፣ አቢይ አሕመድ አይደለም ቀስ፣ በቀስ በዝግመት ነው የሚለው።

• ዓድዋ ሙዝየም ግን የት ነው?

44.1k 1 15 61 1.3k

መረጃ ሁለት፦

"…በመሬት መንቀጥቀጡ ምክንያት የከሰም ስኳር ፋብሪካ ከ3,700 በላይ ሠራተኞችን ማሰናበቱን ከአዲስ አበባ የሚወጡ ዘገባዎች ያመለክታሉ። ከባድ ነው።

"…የመሬት መንቀጥቀጡ ግን እያባበለ፣ እያባበለ፣ እያሳሳቀ ይመስላል። ብዙ ሰዎች መደንገጥም፣ መጸለይም ትተው ሲቀልዱ እያየሁም ነው።

"…ጥምም ባለ የሚወድቅ መስሎ በተሠራ፣ የጎረቤት ሳልና ምስጢር በሚያሰማ ኮንዶሚንየም ላይ እየተኖረ በመሬት መንቀጥቀጡ ባይቀለድ መልካም ነው ባይ ነኝ። መደንገጥ፣ መጸለዩ ቢቀር እንኳ ባናሾፍ መልካም ነው።

• ከሰሞች እግዚአብሔር ይርዳችሁ።

43.4k 0 9 68 1.2k

ተቀበሉ…

• መረጃ ስለዘመድ ሚዲያ…

ሀ፦ የሚዲያና የባንክ ፈቃዱን የፈጸመው ቦርድ አሁን ደግሞ ከሦስት የሳታላይት ካምፓኒዎች ጋር ሕጋዊ ንግግር ጀምሮ የተሻለውን መርጦ ለመፈራረም ወስኗል።

ሁ፦ የተመረጠው ካምፓኒ በኢትዮጵያ ተደራሽ የሆነ፣ በኢትሳት አካባቢ የሚገኝ፣ ተጨማሪ ዲሽ የማያስፈልገው የሳታላይት ካምፓኒ ነው።

ሂ፦ እሳት የላሰው የዘመድ ሚዲያ ቦርድ ሌላም ተጨማሪ ዕድል ከካምፓኒው አግኝቷል።

ሃ፦ 318 ቱ የጌዴዎን ሠራዊት አባላት ለሥራ ማስጀመሪያ የሚሆነውን ገንዘብ ተረባርበው አዋጥተው ባንኩን ጨቅ አድርገው ሞልተውታል። ተትረፈረፈ ነው የምላችሁ።

ሄ፥ የአይቲ ግሩፑም የዘመድ ሚዲያን ዌብሳይት በግሩም ሁኔታ ሌት ተቀን እየገነባው ነው።

ህ፥ ጋዜጠኞቹ፣ የቪዲዮ ኤዲተሮችም በያሉበት ተዘጋጅተው ሰንዳ ሰንዳ እያሉ ነው። የሚገርመው ነገር ይሄ ሁሉ በገንዘብ ቢተመን የአንድ ክልል ዓመታዊ ገቢ የሚያስወጣ ወጪ ያስወጡ የነበሩት ባለሙያዎች የተገኙት በሠራዊተ ጌዴዎን ውስጥ መሆኑ ነው። ያውም ሺ እና 5 መቶ ዶላር እንደ ሌላው አዋጥተው። እግዚአብሔር ይመስገን።

ሆ፦ ከ318 ቱ በተጨማሪ ለዘመድ ሚዲያ ቤተሰብ አባልነት የሚፈለገው ሰው 107ቱ መጥተው 13 ሰው ብቻ ቀርቷል። የምትጠበቁት 13 ሰዎች ፍጠኑ። ፍጠኑና ተቀላቀሉን።

"…በመጨረሻም በሚቀጥሉት ሳምንታት ውስጥ በአንደኛው ቀን የዘመድ ሚዲያ አየር ላይ ውሎ በየቤታችሁ ይከሰታል።

• ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር እየመጣ ነው። 💪🏿✊👌🏃‍♂

42.2k 0 6 115 1.5k

የመርሀ ግብር ለውጥ ማስታወቂያ…

"…ዘወትር ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ እንደተለመደው በቴሌግራም መንደራችን የተቀበል የግጥም፣ መርሀ ግብራችን የሚቀርብበት ዕለት እንደሆነ በሁሉ ዘንድ ይታወቃል። ለዛሬ ለቅዳሜ ከሰዓት በተቀበል መርሀ ግብራችን ላይ እናቀርብ የነበረውን የግጥም መርሀ ግብር በኦሮሙማው አስተዳደር በሲስተም፣ በዘዴ ደምቆ እንዳይከበር ለተደረገውና በነገው ዕለት ለሚከበረው ለታላቁ የዓድዋ ድል በዓል በመንደራችን በድምቀት እናከብር ዘንድ ለነገ እናሸጋግረውና ለዛሬ ግን በዚያ ምትክ አጫጭር መረጃዎችን፣ መልእክቶችን፣ ጥያቄዎችን እስከ ምሽት ድረስ ወደ እናንተ ወደ ቴሌግራም ቤተሰቦቼ እያደረስኩ አብረን እናመሻለን።

• አላችሁ አይደል…?

42.1k 1 2 218 1.1k

"…የእግዚአብሔር ክንድ ሆይ፥ ተነሥ፥ ተነሥ፥ ኃይልንም ልበስ፤ በቀድሞው ወራትና በጥንቱ ዘመን በነበረው ትውልድ እንደ ሆነው ተነሥ። ረዓብን የቈራረጥህ ዘንዶውንም የወጋህ አንተ አይደለህምን? የማጽናናችሁ እኔ ነኝ፥ እኔ ነኝ፤ የሚሞተውን ሰው እንደ ሣርም የሚጠወልገውን የሰው ልጅ ትፈራ ዘንድ አንተ ማን ነህ? ኢሳ 51፥ 9

"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?

"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

45.2k 0 14 1.4k 1.6k

መልካም…

"…ዛሬ ደግሞ 6 ፍሬ ግማሽ ደርዘን ሰው ብቻ ነው ብው😡 ጓ ያለብኝ። ምነ? ምነ? ምነ በሰላም ነው ጓ ባዩ የቀነሰው? የሆነማ ሽግር አለ። የሆነ ሽግር አለ ማለት ነው።

"…ለማንኛውም ቀጣዩ መርሀ ግብር የእናንተ ድምፅ የሚሰማበት፣ የሳትኩት ካለ፣ የጠመመ፣ የጎበጠ ካለ አቅንታችሁ፣ የጎደለ ሞልታችሁ፣ የተረሳ ካለ ጨምራችሁ፣ የተሳሳተ ካለ አርማችሁ ሓሳባችሁን በጨዋ ደንብ ስጡ። በጨዋ ደንብ።

• ፊልድ ማረሻ፣ ጃል ቆቱ፣ ወዲ አስገዶም ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ።

"1…2…3…✍✍✍ ጀምሩ

49k 1 14 217 1.3k

👆⑥ ✍✍✍ "…አሁን በጎጃም የዐማራ ፋኖ በጎጃም በፋይናንስ በኩል መሠረታዊ ለውጥ ለማምጣት በሚል አስቀድሞ በእነ ማንችሎት የተያዘውን የፋይናንስ ቢሮ የአመራር ለውጥ አምጥቷል። በሶማሌላንድ በኩል የገባውና ከመቶ ሚልዮን ብር በላዩን አውድሟል ተብሎ ተገምግሞ ከድርጅቱ፣ ከተቋሙ እንዲገለል ከተደረገ በኋላ በጋዜጠኛ ተስፋዬ ወልደ ሥላሴ ደላላነት ከእነ ፓስተር ምስጋናው ስኳድ ጋር ተሞዳምደው እኔ ዘመዴ ጮቄ ሰገባ ተሯሩጠው የመለሱት ማንቼ እንኳ በድፍረት ከቁጢው አካባቢ እንዲርቅ ተደርጓል። በዐማራ ፋኖ በጎጃም ስም ተለምኖ፣ የጎጃም ዐማሮች ተዋግተው ያመጡትን የጦር መሳሪያ ለደቡብ ጎንደር ለጎጣቸው ያስታጥቃል ብለው የከሰሱትን ማንቼንም፣ የግንቦት ሰባቱን ጥላሁን አበጀንም ነው ከፋይናንሱ አካባቢ አርቀው ያስቀመጡት። ዶር አንዱዓለምን የገደሉት የደጉ ሻለቃ አባላት ናቸው አለ የብአዴን ብልፅግና ፎሊስ፣ ሻለቃዋ ደግሞ በኢንጅነር ማንችሎት ስር የነበረች ናት። ማንችሎት ደግሞ በጎጃም የጎንደር ስኳድ ነው የሚሉት። ፎሊስ ነፍሴ ሁለቱ አምልጠውን አንዱን ነፍሰ ገዳይ ፋኖ ይዘነዋል አለ። እንዴት? መቼ? የሚል የለም ብለው እኮ ነው። ወዲያው የአፋጎው አፈቀላጤ ፋኖ ማርሸት ፀሐዩ ወጥቶ በተመሳሳይ ሰዓት ሁለቱን ነፍሰ ገዳዮች ስንይዝ አንዱ አምልጦናል አለ። ኢማጂን አለ አጎቴ ሌኒን። ብልፅግና ያጣውን ፋኖ፣ ፋኖ ያጣውን ብልፅግና ያዙት ማለት ነው። እኔን የገረመኝ ነገር ግን ከአዝማሪዋ በቀር አብዛኛዎቹ የጎጃም ፋኖዎች የማርሸትን ዜና ሼር ሲያደርጉ አላየሁም። የሆነ ሰው ምስጢር አውጥቶ ይሆን እንዴ?

"…ለማንኛውም ጎጃም ጨክኗል ግን አቅም ይፈልጋል። በቅርቡ ራሱን ገምግሞ ወደ ቀደመ ገናና ክብሩ ይመለሳል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። ወሎም በቅርቡ ወደ አንድነት በጉልበትም ቢሆን ይመጣል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። ጣና ቲቪ ስኳድ፣ አቤ እስክስና ሀብትሽ ኮሎኔሉ፣ ኮሎኔሉ ኡኡ የሚሉት ወደው አይምሰላችሁ። ይሄን አጀንዳ ለማስቀየር ምንአልባትም ደግሞ የሆነ ስደተኛ ፋኖ አሳግተው ዘአማራ ተደፈረ፣ የእርስ በእርስ ጦርነት ልንገባ ነው ብለው የቲክቶክ መንጋውን ሊነዱት ይሞክሩ ይሆናል። ጎጃምም፣ ወሎም፣ ጎንደርና ሸዋም ሚዲያ ይፈልጋሉ። እሺ ሚዲያው ሁሉ ለምን በስኳድና በሸንጎ ስም እንደተጠለፈ አሁን ገባችሁ አይደል?

• ዐማራ ጦርነቱን በጊዜ ከክልሉ ያውጣ!
• የደከሙ አመራሮች ለተተኪ ቦታ ይልቀቁ!
• የነቀዙ አመራሮችም በሕግ ይዳኙ!
• የዐማራ አንድነት በውዴታ ሳይሆን በግዴታ ይምጣ!
• ዐማራ አጅንዳ ሰጪ እንጂ አጀንዳ ተቀባይ አይሁን!
• የተደበቃችሁ የዐማራ ኤሊቶች ወደፊት ውጡ!
• ተሰብሰብ ዐማራ፣ ምከር፣ ተወያይ፣ ወስን!
• ጊዜ የለህምና ፍጠን ዐማራ!

"…ወደብ ባይጠላም አሁን በወደብ ስም ከኤርትራ ጋር የሚከፈት ጦርነት ግን ዐማራን የሚመለከተው አይመስለኝም። ጦርነትም ካለ ጦርነቱ የሻአቢያ፣ የወያኔና የኦሮሙማው ጥቅሴ ነው ብዬ ስለማምን ነው እንዲህ ማለቴ። የተባበሩት መንግሥታትም፣ አማሪካም፣ እንግሊዝና ሌሎችም ኤርትራ እንድትነካባቸው የሚፈልጉ አይመስለኝም። ወያኔም የስስት ልጃቸው ነው። ኦሮሙማም ታዛዣቸው ነው። ዐማራ ነው ከመጣ አሸጋሪ የሚሆንባቸው። ኤርትራ ስትነካባቸው ከሻአቢያ ይልቅ እነ አቦይ ስባት ኢቆጣሉ። ይልቅ ዐማራ ምከር፣ ምከር፣ ምከር። ምከርና አንድነትህን አፍጥን ብዬ ነው እኔ በበኩሌ የምመክርህ። ወዳጄ ሄሮድስና ጲላጦስ በግል የተጣሉ ቢሆንም በጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሞት ላይ ግን ስምም ነበሩ። የዐማራም ጉዳይ እንዲሁ ነው ባይ ነኝ። 3 ቱንም አላምናቸውም። ሀገር ለመመሥረት የሚታገሉ ቆሮቆንዳዎች ደርሰው ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ቢሉ የሚያምናቸው ካለ ለደንታው ነው። ቢያንስ ሦስቱም ትግል የጀመሩት ዐማራን ለማጥፋት ተማምለው እኮ ነው። ባንዳ ምናምን የሚልህን ቆሮቆንዳ በለው። ለነገሩ እንዲሁ አፌን ቢበላኝ እንጂ የድሮው ዐማራ አሁን ኢንጂሩ። ባንዲራ እያሳየህ በጥላሁን ዘፈን የምትማግደው ዐማራ የለም። ካለም ለደንታው ነው።  መጀመሪያ ራስህን አድን አባው… ሃአ…?

• እየኦፐላችሁ። 

• ለማሸነፍ ብቸኛው መፍትሄ የዐማራ አንድነት ብቻ ነው። ሌላ የለም። 

• ዘመዴ ሚዲያ እየመጣ ነው…!

• የባንዳና የሾተላይ መርዝ ይሽራል
• የባንዳና የሾተላይ እሾህም ይነቀላል
• የዐማራ ፋኖ በጎጃምም ከሕመሙ ይፈወሳል
• ዐማራም እንደ ሕዝብ ድል ያደርጋል።

~ • ይደፈርሳል… ግን ደግሞ ይጠራል…✊

•••

ሻሎም…!  ሰላም…!

ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
አሸበርቲው/አስነቀልቲው
የካቲት 21/2017 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ።


👆⑤ ✍✍✍ …እነ ጥልሚያኮስ አማኑኤል አብነት፣ እነ ከፍያለው ጌቱ፣ እነ አልማዝ ባለጭራዋ ወዘተ ኑሮአቸውን የሚገፉት እኮ ከዚህ ወንጀለኛ ስብስብ ተዘርፎ በሚወረወርላቸው ፍርፋሪ ነው። አክቲቪስት ሆነው ምሥራቅ ጎጃም ላይ የዶሮ እርባታ የጀመሩ ሁላ አሉ። ሕዝቡን በአጽሙ አስቀርተውት እነርሱ ከብረው የተቀመጡ ሁላ አሉ። የጄነራል አበባው ታደሰን እርሻ የሚጠብቅ ፋኖ፣ የጀነራሎቹን ሰሊጥ በኬሻ በማዳበሪያ ሞልቶ፣ መኪና ላይ ጭኖ ጥበቃ የሚያደርግ ፋኖ፣ ስታሊን እንዳለው ለብአዴን ባለሥልጣናት የጥበቃ፣ የጋርድነት አገልግሎት የሚሰጥ ፋኖ፣ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከሚያስቀምጠው አቅጣጫ ውጪ ዝንፍ የሚል ዘገባ የማይሠራ ጋዜጠኛ ተብዬ ሰካራም ኡጋንዳ ሲርመሰመስ ስታይ ዝብርቅርቁ ይወጣብሃል። ቅዥብርብር ነው የምትለው።

"…ባለፈው ጊዜ ጋዜጠኛ አቶ ምናላቸው ስማቸው የማርሸት አጎት ገንዘብ ሰጥቶት ነው ተብሎ ብቻውን የሳታላይት ካምፓኒ በዶላር ተከራይቶ፣ 24 ሰዓት ሙሉ ሙዚቃና እሽሽሽሽሽ የሚል ግዮን የሚል ቲቪ ከፍቶ እንደነበር ታስታውሳላችሁ። ከምር ይሄን ሁሉ ዶላር የማርሸት አጎት በአሜሪካ ኑሮ በቀላሉ አግኝተውት ነው የሚዘረግፉት? እንዲህ ያለአግባብ ምንም ጠብ የሚል ነገር ለማያመጣ ጉዳይ ዶላር መበተኑስ አስፈላጊ ነበር ወይ? በነፃ ሜዳ በመረጃ ቲቪ መጠቀም ሲቻል፣ ኡጋንዳ ያሉትን የተበጣጠሱ የጎጃም አክቲቪስቶች በተናጥል እየደጎሙ ዝባዝንኬ ከማስቸክቸክ ሰብሰብ አድርጎ አንድ ጠንካራ ሚዲያ እንዲከፍቱ ማድረግ ሲቻል ለአበበ እና ለከበደ የሳታላይት ቴሌቭዥን ተከራይቶ መስጠት መልካም ነው ወይ? እ…? መሬት ላይ ያለው ፋኖ ቅማል ወርሶት፣ ጫማ መቀየሪያ አጥቶ፣ ማርሸት አረቄውን ጥግብ ብሎ በፈለገው ሰዓት ወጥቶ "ዐማራ ጄኖሳይድ አልተፈጸመበትም" ብሎ ለጨፍጫፊ ወያኔና ኦሮሙማ ጥብቅና ቆሞ ብቻውን የሚዘባርቅበት ሚዲያ መክፈት አስፈላጊ ነበር ወይ? በእኔ በኩል ትክክል አይደለም ባይ ነኝ። ያው በቀደም ማርሸት በጻፈው ደብዳቤ ላይ የሆነ ፋኖ የዐፋጎን ንብረት ዘርፎን ኡጋንዳ ገብቷል እና ዕቁልን ያለውን ማስታወስ በቂ ነው።

"…እስክንድር ነጋ ለአጠቃላይ የዐማራ ፋኖ የተዋጣን ገንዘብ፣ ዶላር ላልተገባ ሕገወጥ ድርጊት የፈጸመውም በዚሁ የትግል ምዕራፍ ነው። ተለምኖ የመጣን ዶላር ፋኖ ካልገዛሁበት ብሎ ዶላሩን የበተነበት፣ እነ ሰሎሞን አጠናው ሳይቀር ትንሽ ብር ብናገኝ እኮ ፋኖን እንበትነዋለን በማለት በአደባባይ ሲናገሩ የሰማነውም በቅርብ እኮ ነው። እና እነዚህን ሆዳሞች፣ ስግብግቦች፣ በሕዝብ ነፃነት ላይ የሚቀልዱ ነውረኞችን አይደለም ዘርፈው ፍላጎታቸው ማሟለት፣ በፍቅረ ነዋይ ፆር የተወጉ በመሆናቸው ይህን የሚያውቀው ኦሮሙማው ብር እየከፈለ አያምሳቸውም ማለት ይቻላልን? አይቻልም። አርበኛ ፋኖ ምሬ ወዳጆን ለማስገደል ከመንግሥት ብር ተቀብሎ የወሎ ዐማራን ተቀላቅሎ በድሮን ለማስመታት የሞከረውና በዚያ የድሮን ጥቃት የጋዜጠኛ መዓዛ መሀመድ ወንድም የተገደለው 3ሺ የኢትዮጵያ ብር በተከፈለው አንድ የዐማራ ወጣት ባንዳ እኮ ነው። ምሬ ወዳጆ ትረፍ ሲለው ፈጣሪ አተረፈው እንጂ በ3 ሺ ብር መሪውን የሚያስበላ ትውልድ እኮ ነው የተፈጠረው። እናም አገዛዙ ትንንሾቹን በሺ ብር፣ ትልልቆቹን በሚልዮን ብሮች ባይደልል፣ ባይገዛ ምኑ ይገርማል? አዎ የዐማራ ፋኖ ትግል ከዚህ የባሰ ቅርቃር ውስጥ ከመውደቁ በፊት ዐማሮች ፉከራውን፣ መሽኮርመሙን፣ ይሉኝታውን ተወት አድርጉና መፍትሄ ፈልጉለት። ይገባኛል እኔ የማወራው፣ የምጽፈው ይመርራል፣ ግን ትፈወሱ ዘንድ ዋጡት።

"…በመተማ መስመር ያለው ዘረፋ። በደቡብ ጎንደር አሁን በዚህ ሰዓት እንኳ ብትደውሉ መኪኖች በፋኖ ተይዘው ቆመዋል። መኪኖቹ ወደ ባሕርዳር እንመለስ ቢሉ እንኳ አይሆንም ተብለዋል። አገዛዙ ያደራጃቸው ፋኖዎች ተሰማርተው ሕዝቡ ፋኖ የሚባል እንዳላይ እንዲል እያደረጉ ነው እያስመረሩት የሚገኙት። እውነቱን መነጋገር ይበጃል። በጎጃም ቤተሰቦቻቸው በፋኖ መሳይ ፈኖዎች የተረሸኑባቸው፣ የተገደሉባቸው ወጣቶች ለበቀል ሲሉ አድማ ብተናና ሚሊሻ በመሆን ፋኖን መበቀል ምርጫቸው ካደረጉት ቆዩ። በተለይ እነ ዘውዳለም፣ እነ ጥላሁን አበጀ፣ እነ አበጀ በለው የፋኖን ትግል ከፓስተሮቹ ጋር አንቀው ነው የያዙት። የዐማራ ፋኖ በጎጃምን በትክክል የሚመሩ፣ የክፍለጦር፣ የብርጌድ አመራሮች በሙሉ በሲስተም፣ በዘዴ ዕድገት በሚል ማታለያ ከሠራዊታቸው ነጥለው ወደ ላይ በመውሰድ እንዳይላወሱ አድርገው ነው የፊጥኝ አስረው ያስቀመጧቸው። ይሄ የተደረገው ደግሞ በፌክ ጦርነት እና በድሮን ጀግኖቹን መብላት እየተባነነበት በመምጣቱ ምክንያት ከብልፅግና ጋር ተመካክረው የሠራዊት መሪ ጀግና ታማኝ ታማኞቹን በዕድገት ሰበብ ወደ ሌላ ቦታ በማዘዋወር የቁም እስረኛ በማድረግ ነው። ይሄም ሊባነንበት ይገባል። ከዋሸሁ እቀጣለሁ። 👇⑤✍✍✍


👆④ ✍✍✍ …እንደ ልብ የትም እየተመላለሰም ነው ይላሉ። ባለፈው እስከዛሬ ተደባብቆ የቆየውን የዋድላ ደላንታን ኦፓል ለማውጣት በስሎቫኪያ ሰዎች ሲያስጠና የነበረውን ጨርሶ አሁን ከአገዛዙ ጋር መደራደር ከጀመረ ወራቶች አለፉ። ድርድሩ ደላንታ ነው የተባለው በምክንያት ነው ወዳጄ። ካልጠፋ ቦታ ደላንታ። በጎጃምም፣ በጎንደር ወልቃይትና በወሎ በማዕድኖቹ የተነሣ የሚራኮተው መብዛቱ ነው የሚናገረው። በኦሮሚያ ወለጋ፣ በጎጃም ቻይናዎች ሁላ ታገቱ በሚል ሰበብ ለማዕድን ምርመራ ተብለው እንደሚገቡ ነው የሚነገረው። ኦነግ ባለፈው ያዝኳቸው ያላቸውን ቻይናዎች ምን ሲያሠራ ከርሞ እንደለቀቃቸው የሚያውቅ ያውቀዋል ነው የሚሉት። ቬሁም ወደ ወሎ ሙስሊሟን ሲያም ይመርን ልኮ ነበር አሉ። የፌስቡኳ የወሎ ኅብረት አዝማች Atiqa Ahmedም ዋና ሽፋኗን በሃይማኖት ስም አድርጋ ነገር ግን ይሄንን ነበር የምትሠራው አሉኝ። ከሚድሮኩ ዶ/ር አረጋ ጋር እዚህ አውሮጳ አስጠርቶ የቡድን ሥራ ሁሉ ክፍፍል አሰጥቷል ነው የሚሉት እዚያው መሬት ኮሎኔሉ አጠገብ የሚገኙት የመረጃ ምንጮቼ። እሷም እዚሁ ነበረች። የወሎ ጎጠኛ በሙሉ ተሰብስቦ ተደልድሎ ተመርጧል። ኦፓልና ወርቅ ሊደልል ማለት ነው። እኔ ዘመዴን ከጎጠኛው የጎጃም ሥጋ ቆራጭ ጋር ሲሰድበኝ የሚውለው ወሃቢስቱ አቶ ሙሃመድ ሀሰን የሚባለው የፌስቡክ ማጅራት መቺም የዚሁ ቡድን አባል ነው አሉኝ። እሱ ራሱ እንዳወራው 25 ሺ ዶላር ነው አሉ በቅርቡ መሀመድ ሃሰን የነከሰው። ማሜ በኮምቦልቻ ምን እንደሠራ ይታወቃል። ሊስታቸው በሙሉ ሲታይ ይገርማሉ። እነ አቲቃ አህመድ እነ ሰይድ አህመድ፣ እነ በክሪ ያለው፣ እነ ጉርጥ እስማኤል ዳዉድ ሳይቀር፣ እነ ነጃት ወዘተ እና እጅግ የማከብራቸው ለምን እዚህ ቲም ውስጥ እንደገቡ ደውዬ አረጋግጬ ጓ የምልባቸው እናቶች ሁላ ናቸው ያሉበት። ኧረ በስመ ሥላሴ። ጉድ እኮ ነው።

"…ሼሁ ባለፈው ጊዜ አባቷ ያረፉት እነ ወሮ ማንትስ ደርብን፣ ዋነኛዋ ጎጠኛ ፕላስ የሆነች የወሎ ህብረቷን ተምር ሃሰንን ሁላ ጠሮቶ የሚድሮክ የጥቁር ገበያ አሻሻጭ የወሎ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አድሸርታይዘር ለመሆን አጭቶ አስቀምጧቸዋል ነው የሚሉት የመረጃ ምንጮቼ። የዚህ ሁሉ የቢዝነሱ ባለቤት ማን ናት? የተባለ እንደሆን Atiqa Ahmed ትባላለች አሉ። ዋና ደንገጡሮቿ ደሞ እነ ተምር ሃሰን የተባሉ ናቸው አሉ። አቲቃ ከሰሞኑ እዚህ አውሮጳ መጥታ ትላልቅ የማስታወቂያ Glamor ፖስተሮችን ተነሥታለች ነው የሚሉት። እዚሁ ብራሰልስ ዋተርሉ 1279 ስትሪት ላይ አፓርታማ ተከራይተውላቸው ሥራ ሊጀምሩ ነው አሉ። በፊት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የነበረው ቢሮ አሁን በአቲቃ አህመድ ስም በስጦታ ዞሮላታል አሉ። ወዳጄ ትኩስ የደም ኦፓል ከወሎ እየወጣ ለመሸቀል በጀውለሪ ሱቅም እየተፀዳ ነው አሉ። ምስኪኑ ዐማራ ግን ይሄንን ሴራ አያውቅም። የወሎ አንድነት የማይመጣው ለዚህ ነው። በጣም ከባድ ነው ወርቅና ኦፓል። በወሎ ኦፓል ዙሪያ ዋነኛው አሻሻጭ ደግሞ የፈረንሳይና የሊባኖስ ዜግነት ያለው የታወቀ የድንጋይ የአልማዝና የወርቅ ደላላ ነው ተብሏል። ሰውየው ከእነርሱ ጋር ሥራ ሊጀምር ወደ አውሮጳ ብራሰልስ "ዋተርሉ" ሊመጣ ነውም ተብሏል። በነገራችን  ላይ በወሎ ያለው ኦፓል ሙሉ በሙሉ ለሼሁ ተሰጥቷል። ለገደንቢ የነበረው ወርቅ ማምረቻ 40 ፐርሰንቱ በሳውዲ ስታር ቢዝነስ ስም ለሳውዲ ልዑላን ተሰጥቷል። ሽፋኑ ግን ሚድሮክ ነው።

"…የኢትዮጵያ ማዕድን ሚንስትሩ የጎጃሙ አገው ሸንጎ ኢንጂነር ሀፍታሙ ነው። ከእሱ በፊት የነበረው ደግሞ ኢንጂነር ታከለ ዑማ። ነገር ግን ባሳለፍነው ሳምንት እነ ታከለ ኡማ ለዚሁ ጉዳይ እዚሁ ቤልጂየም ብራስልስ ነበሩ። ባለፈው ደግሞ እነ በላይነህ ክንዴም እዚሁ አውሮጳ ያዩአቸው ቪዲዮ ቀርጸው ሁላ ልከውልኝ አይቻለሁ። የወሎው ኦፓል ዋና አንቀሳቃሾች ደግሞ ኢንጂነር ደምስ ፈንቴ የተባለ የደቡብ ወሎ የማዕድንና የተፈጥሮ ቢሮ ሓላፊ የሆነ ሰው ነውም ተብሏል። በጣም ተገረሙ እንግዲህ… ከዚህ ሁሉ ሴራ ጀርባ ማን ያለ ይመስላችኋል? ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሃቤ፤ ኮሎኔል ፋንታሁን ለዚህ ካድሬ የቢሮ ሓላፊ ምኑ ቢሆኑ ጥሩ ነው። አጎቱ። አጎቱ ናቸው አሉ። እንግዲህ በዚህ መንገድ ነው የወሎ የከበረ ማዕድን በነ ፈንታሁን በኩል እየተመዘበረ የሚገኘው። ፋንትሽ አሁን ዋር ሎርድ ሆኖ በማያልቅ ጦርነት ስም፣ ከጀነራሎች፣ ከብአዴን ሰዎች ጋር እየተሞዳሞዱ፣ ሽፋንም እየተሰጠው ኦፓሉን እያወጡ ለመቸብቸብ ነው የታሰበው ተብሏል። ወገኖቼ ቀላል ቢዝነስ እንዳይመስላችሁ የታሰበው። እነ አቤ እስክስ፣ እነ የአፍራሳ ልጅ የሳተላይት ቴሌቭዥን እየተከፈለላቸው በወር 70 ሺ ዶላር ለቢሮና ለሠራተኛ ደሞዝ እየከፈሉ ድርቅ ብለው ወሎ አንድ እንዳይሆን የሚለፉት ለምን ይመስላችኋል? በወሎም አደገኛ ነገር ነው ያለው። ከባድ ነው አለ ተሸካሚ።

"…ይሄን ስኳር የለመደ ፋኖ ለምን ብሎ ነው አንድ የሚሆነው? ኬላ ላይ ቁጭ ብሎ ቀረጥ ሰብስቦ፣ በቀረጡ ብር ለታጋይ ፋኖዎቹ ምሳና ራት ጢቢኛ ገዝቶ እየሰጠ፣ ሕዝቡም ጦርነት ላይ ናቸው እንዲል በአክቲቪስቶቹ በኩል ሰበር ዜና እያስጮኸ ይኖራታል እንጂ ምን በወጣው ብሎ አንድ ይሆናል? ጦርነቱ በጊዜ ካለቀ ቀጭን ጌትነታቸው የሚቀርባቸው ጫካው ያከበራቸው፣ ቤተሶባቻቸውን አዲስ አበባ ልከው፣ ኡጋንዳ፣ ዱባይ ልከው በፋኖ ትግል ስም ፋኖን እየበጠበጡ የሚቀመጡ የትየለሌ ናቸው። ሁለት አድቫንቴጅ ይዘው ለአገዛዙም፣ ለራሳቸውም የሚሠሩ የትየለሌ ናቸው። አገዛዙም የሚደቀው ዐማራ ስለሆነ ደንታው አይደለም። እንደውም እሱ ራሱ ገንዘብ እየከፈለ ዐማራን እንዲያደቁለት ያደርጋል። በጎጃም እና በሸዋ መከላከያ ማዶ ቆሞ ቀረጥ ይቀርጣል። ፋኖ ደግሞ ማዶ ቆሞ ቀረጥ ይቀርጣል። አንዳንዴ ሲጋራ ሁላ ሊለኳኮሱ ይችላሉ። የእነ መከታው ቡድን ሰሜሸዋ ሸዋሮቢት አካባቢ ዋናው የአስፓልት መንገድ ላይ ነው የሚቆርጠው። ተስማምተው፣ ተግባብተው ነው የሚቀርጡት። የመካነ ሰላም ቀረጥ የተሰጠው ከጎጃም ተሰዶ ወሎ ለከተመው ለማስረሻ ሰጤ ነው። ማስረሻ ሰጤ የአባይ ድልድይ ላይ ኬላ ዘርግቶ መኪና ወደ ጎጃምና ጎንደር ሲሄድ በወሎ በኩል፣ ከጎጃምና ከጎንደር ወደ ወሎ ሲገባ ከድልድዩ ማዶ ኬላ ዘርግቶ በመኪና 15 ሺ እየለቀመ፣ በገንዘቡ ሙክት አርደው እየበሉ፣ ቢራ የለ ውስኪ እየጠጡ መድኃኒታቸውን ሰዓት ሳያሳልፉ እየዋጡ ዘና ብለው ይኖራሉ። ሴተኛ አዳሪ 60 ሺ ብር እየተገዛ እንዴት ብለው ነው ወደ መስመር የሚገቡት? አይገቡም። ወደ አንድነት ገቡ ማለት የነዳጅ ጉድጓዱን እንደመድፈን ይቆጠራል። የመተማ መስመር፣ ጃዊ፣ ጎጃም፣ የሕዳሴው ግድብ፣ ደቡብ ወሎ እንዲህ በቀላሉ አይሆንም። ባለሀብቶች ሁላ የራሳቸው ፋኖ እኮ ነው ያስታጠቁት። መድኃኔዓለም ይሁነነ።

"…እነዚህ ማፍያ የፋኖ መዋቅሮች፣ የኦነግና የወያኔ መዋቅሮች ከሚዘርፉት ገንዘብ ላይ ደግሞ ኡጋንዳና አሜሪካ ድረስ በዶላር መንዝረው ለሚዲያዎች እና ለገመድ አፍ አክቲቪስቶች ይከፍላሉ። የእነ በላይነህ ሰጣርጌን ፈለግ፣ ዱካ ተከትላችሁ ስትሄዱ በቀጥታ ምንጩን ታገኙታላችሁ። የጎንደር ስኳድ፣ የወሎ አገው ሸኔንና የጎጃሙን አገው ሸኔ ፍጥጥ ብሎ ነው የምታገኙት። ወዳጆቼ በፋኖ የትግል ስም ከፍተኛ የገንዘብ አጠባ በሰፊው እየተካሄደ ነው። እነ ሥጋ ቆራጭ የሸበሉ፣ እነ እናቱን እንደሚስት አግብቶ ሲደበድብ ከርሞ በኡጋንዳ ወጥቶ ካናዳ የገባው ብዬ ስጽፍበት ሰሞኑን እልም ብሎ ድራሽ አባቱ የጠፋው የካናዳው ነውረኛው ኢያሱ፣ እነ ጥልሚያኮስ… 👇 ④ ✍✍✍

Показано 20 последних публикаций.