ግደለኝ አልኩህ… እኮ
ከጎጃም አልወጣም
ከጮቄም አልወርድም።
"…ጎንደር፣ ጎጃም፣ ሸዋና ወሎ በስንት ድካም አንድነት ፈጠሩ። ጊዜያዊ አመራርና መሪም መርጠው መደቡ። የፈለገ ይምጣ ብለው ነበር ይሄን የወሰኑት።
"…የጎጃሙ ወኪል አስረስ መዓረይ ግን በዘመነ መመረጥ አልተደሰተም። በጎን በእነ አዝማሪዋ አልማዝ ባለጭራዋ፣ በእነ ሒዊየ ብርሃኑ፣ በእነ ሰጣርጌ፣ በእነ አማኑኤል አብነት ዘመነን እያሰደበ፣ ስኳዱም፣ እነ ባናና፣ እነ ሰሌ ባለ ሃውልቱ፣ እነ ሚኪ ጠሽ፣ እነ እሸቱ ገጠሬው፣ ከግምባሩም እነ ጃል ሃብታሙ ሳይቀር ዘመነን እየሞለጩት፣ እያዋረዱት ቆዩ። ጎጄ አልገባውም ነበር።
"…ወሎ፣ ሸዋ፣ ጎንደር አንድነቱ ይፈረም እንጂ ብለው ቢወተውቱ አስረስ ወገቤን እያለ አዛጋቸው። ተስፋ ቆርጠው ተዉት። አስረስ በደወለልኝ ጊዜ እኔም ምን አስበህ ነው ብዬ ስጠይቀው "በሻለቃ ዝናቡና ጓደኞቹ" አሳብቦ ለማለፍ ሞከረ። በጎን ግን ከፋፍዴን፣ ከእነ እስክንድር ጋር እየተደራደረ ቆየ። አንድነቱን አዘግይቶ፣ የራሱን የፖለቲካ ካፒታል ገንብቶ፣ "በቃ ዘመነ እና እስክንድር አያስፈልጉም" የሚል መንፈስ ዘርቶ እሱ ሊመረጥ ነበር ዕቅዱ። ግን ተበላ። እኔን ጣለበት። አፉ ውስጥ የገባውን የተንኮል ሥልጣን ቀማሁት።
"…ዛሬ ጎጃም ሦስቱንም ቢለምን፣ ቢወጣ ቢወርድ ወፍ የለም። የዘመነን የመሪነት ዕድል አስረስ አስበላው። ዛሬ ጎንደሬው እስክንድር ከሥልጣን ተነሣ ቢባልም የአፄ ቴዎድሮስ ምትክ ያሉት ጌታ አስራደ ወይም ጎጃሜ እንዳይቀየም ማስረሻ ይመረጣል። ከዚያ በአባይ ሸለቆ በኩል እነ አስረስ ከአሕፋድ ጋር ተጣምረው እነ ዝናቡና ዘመነን በአየር ላይ ያንሳፍፋሉ።
"…አስቀድሜ የነገርኳችሁ ነው የሆነው። በጦማር የምለው ካልገባችሁ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ቲክቶክ ላይ በዲስኩር በሚገባ አስረዳችኋለሁ።
• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ…
ከጎጃም አልወጣም
ከጮቄም አልወርድም።
"…ጎንደር፣ ጎጃም፣ ሸዋና ወሎ በስንት ድካም አንድነት ፈጠሩ። ጊዜያዊ አመራርና መሪም መርጠው መደቡ። የፈለገ ይምጣ ብለው ነበር ይሄን የወሰኑት።
"…የጎጃሙ ወኪል አስረስ መዓረይ ግን በዘመነ መመረጥ አልተደሰተም። በጎን በእነ አዝማሪዋ አልማዝ ባለጭራዋ፣ በእነ ሒዊየ ብርሃኑ፣ በእነ ሰጣርጌ፣ በእነ አማኑኤል አብነት ዘመነን እያሰደበ፣ ስኳዱም፣ እነ ባናና፣ እነ ሰሌ ባለ ሃውልቱ፣ እነ ሚኪ ጠሽ፣ እነ እሸቱ ገጠሬው፣ ከግምባሩም እነ ጃል ሃብታሙ ሳይቀር ዘመነን እየሞለጩት፣ እያዋረዱት ቆዩ። ጎጄ አልገባውም ነበር።
"…ወሎ፣ ሸዋ፣ ጎንደር አንድነቱ ይፈረም እንጂ ብለው ቢወተውቱ አስረስ ወገቤን እያለ አዛጋቸው። ተስፋ ቆርጠው ተዉት። አስረስ በደወለልኝ ጊዜ እኔም ምን አስበህ ነው ብዬ ስጠይቀው "በሻለቃ ዝናቡና ጓደኞቹ" አሳብቦ ለማለፍ ሞከረ። በጎን ግን ከፋፍዴን፣ ከእነ እስክንድር ጋር እየተደራደረ ቆየ። አንድነቱን አዘግይቶ፣ የራሱን የፖለቲካ ካፒታል ገንብቶ፣ "በቃ ዘመነ እና እስክንድር አያስፈልጉም" የሚል መንፈስ ዘርቶ እሱ ሊመረጥ ነበር ዕቅዱ። ግን ተበላ። እኔን ጣለበት። አፉ ውስጥ የገባውን የተንኮል ሥልጣን ቀማሁት።
"…ዛሬ ጎጃም ሦስቱንም ቢለምን፣ ቢወጣ ቢወርድ ወፍ የለም። የዘመነን የመሪነት ዕድል አስረስ አስበላው። ዛሬ ጎንደሬው እስክንድር ከሥልጣን ተነሣ ቢባልም የአፄ ቴዎድሮስ ምትክ ያሉት ጌታ አስራደ ወይም ጎጃሜ እንዳይቀየም ማስረሻ ይመረጣል። ከዚያ በአባይ ሸለቆ በኩል እነ አስረስ ከአሕፋድ ጋር ተጣምረው እነ ዝናቡና ዘመነን በአየር ላይ ያንሳፍፋሉ።
"…አስቀድሜ የነገርኳችሁ ነው የሆነው። በጦማር የምለው ካልገባችሁ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ቲክቶክ ላይ በዲስኩር በሚገባ አስረዳችኋለሁ።
• ዘመዴ ነኝ ከጮቄ ተራራ…