መረጃ አምስት
"…አርበኛ ዘመነ ካሤ ከሰባታሚት እስር ቤት ትፈታለህ ዕቃህን አዘጋጅ ይለዋል ፖሊስ። ዘመነም ተዘጋጅቶ እየጠበቀ ሳለ የእስር ቤት ጓደኞቹ እነ ኮሎኔል ታደሰ እሸቴም ወደ ዘመነ በመቅረብ እንኳን እግዚአብሔር ረዳህ። ሰላም ሁን። እንግዲህ ተመላልሰህ ባትጠይቀን እንኳ አንዳንዴ አትርሳን ይሉታል። ዘመነም ጠጋ ብሎ "ኮሎኔል አይዟችሁ፣ በቅርቡ ይሄን እስር ቤት ሰብረነው ነፃ ትወጣላችሁ! ብሏቸው ተሰነባበቱ።
"…የሆነ ቀን ላይ ዘመነ እዚያው እስር ቤት ደውሎ እነ ኮሎኔል ለመውጣት እንዲዘጋጁ ይነገሯቸዋል። ማንችሎት ወደ እስርቤቱ ኃይል እንዲያስጠጋ ሲጠየቅ "ኋላ በሕግ ብጠየቅስ?" ብሎ አንገራግሮ የነበረ ቢሆንም ኃይል ተጨምሮ ዘመነ ካሤም ቃሉን ጠብቆ እነ ኮሎኔል ታዴም ከሰባታሚት ወጡ።
"…ኮሎኔሉ መልካም ሰው ነበር። እነ ፓስተር ምስጋናው፣ እስክንድር ነጋና ፋፍህዴን፣ እነ ሀብታሙ ዘፍራሳ፣ አቤ እስክስ ናቸው ኮሎኔሉን የጠለፉአቸው። በሽምግልናው ወቅትም ከእነ ባዬ ጋር ነበሩ። ኋላ ላይ የዐማራ ፋኖ በጎንደር ውክልና ሳይሰጣቸው ዘመነ መመረጥ የለበትም ብለው እስክንድርን መረጡ። ዘመነም አዘነባቸው። ብዙም አልቆዩ ኮሎኔሉ በውጊያ ላይ በጥይት ተመተው ቆሰሉ። ቆስለውም ተኙ። እንግዲህ እኚህ ለሀገራቸው ብዙ ሠርተው መጨረሻ ላይ ቆስለው ሕክምና እንኳን አጥተው በስቃይ ላይ የነበሩ ኮሎኔል ናቸው የሚደርስላቸው አጋዥ ኃይል አጥተው በኦሮሙማው ጦር በግፍ የተሰዉት።
"…ለእኔም ወዳጄ ነበሩ። በሽምግልናውም ወቅት ክፋት አላየሁባቸውም። ልብ በሉ የዐማራ ፋኖ አንድ ባለመሆኑ ምክንያት ጭራቅ ቡልጉ ጅቡ ኦሮሙማ ተራ በተራ እየበላቸው ነው። የዐማራ ፋኖ አንድ እንዳይሆን የሠራችሁ እግዚአብሔር ይፍረድባችሁ። በተለይ አስረስ መዓረይ ግን እግዚአብሔር ይይልህ። ሌላ ምንም አልልም።
• ነፍስ ይማር ወዳጄ…
"…አርበኛ ዘመነ ካሤ ከሰባታሚት እስር ቤት ትፈታለህ ዕቃህን አዘጋጅ ይለዋል ፖሊስ። ዘመነም ተዘጋጅቶ እየጠበቀ ሳለ የእስር ቤት ጓደኞቹ እነ ኮሎኔል ታደሰ እሸቴም ወደ ዘመነ በመቅረብ እንኳን እግዚአብሔር ረዳህ። ሰላም ሁን። እንግዲህ ተመላልሰህ ባትጠይቀን እንኳ አንዳንዴ አትርሳን ይሉታል። ዘመነም ጠጋ ብሎ "ኮሎኔል አይዟችሁ፣ በቅርቡ ይሄን እስር ቤት ሰብረነው ነፃ ትወጣላችሁ! ብሏቸው ተሰነባበቱ።
"…የሆነ ቀን ላይ ዘመነ እዚያው እስር ቤት ደውሎ እነ ኮሎኔል ለመውጣት እንዲዘጋጁ ይነገሯቸዋል። ማንችሎት ወደ እስርቤቱ ኃይል እንዲያስጠጋ ሲጠየቅ "ኋላ በሕግ ብጠየቅስ?" ብሎ አንገራግሮ የነበረ ቢሆንም ኃይል ተጨምሮ ዘመነ ካሤም ቃሉን ጠብቆ እነ ኮሎኔል ታዴም ከሰባታሚት ወጡ።
"…ኮሎኔሉ መልካም ሰው ነበር። እነ ፓስተር ምስጋናው፣ እስክንድር ነጋና ፋፍህዴን፣ እነ ሀብታሙ ዘፍራሳ፣ አቤ እስክስ ናቸው ኮሎኔሉን የጠለፉአቸው። በሽምግልናው ወቅትም ከእነ ባዬ ጋር ነበሩ። ኋላ ላይ የዐማራ ፋኖ በጎንደር ውክልና ሳይሰጣቸው ዘመነ መመረጥ የለበትም ብለው እስክንድርን መረጡ። ዘመነም አዘነባቸው። ብዙም አልቆዩ ኮሎኔሉ በውጊያ ላይ በጥይት ተመተው ቆሰሉ። ቆስለውም ተኙ። እንግዲህ እኚህ ለሀገራቸው ብዙ ሠርተው መጨረሻ ላይ ቆስለው ሕክምና እንኳን አጥተው በስቃይ ላይ የነበሩ ኮሎኔል ናቸው የሚደርስላቸው አጋዥ ኃይል አጥተው በኦሮሙማው ጦር በግፍ የተሰዉት።
"…ለእኔም ወዳጄ ነበሩ። በሽምግልናውም ወቅት ክፋት አላየሁባቸውም። ልብ በሉ የዐማራ ፋኖ አንድ ባለመሆኑ ምክንያት ጭራቅ ቡልጉ ጅቡ ኦሮሙማ ተራ በተራ እየበላቸው ነው። የዐማራ ፋኖ አንድ እንዳይሆን የሠራችሁ እግዚአብሔር ይፍረድባችሁ። በተለይ አስረስ መዓረይ ግን እግዚአብሔር ይይልህ። ሌላ ምንም አልልም።
• ነፍስ ይማር ወዳጄ…