"ርእሰ አንቀጽ"
"…በደጁ በኩል በደጀኔ ቶላ፣ በሳሕለ ማርያም ቶላ፣ ወይም በምርጡ ንፁህ ኦሮሞ ተብሎ በተሾሙት ሊቀ ጳጳስ አቡነ ገብርኤል በኩል ይመጣሉ ብዬ አልገመትኩም ነበር እንጂ በሀገረ አማሪካ የሚኖረው ኢትዮጵያዊው ዲያቆን ምሕረት መላኩ ከአባትና ልጅ የመናፍቃን ፓስተሮቹ ጋር ክርክር አድርጎ በዚያች አጭር 12 ደቂቃ ውስጥ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን በዓለሙ ሁሉ በክብር ከገለጣት ጌዜ በኋላ በተደራጀ እና በተጠና መልኩ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ፀያፍ ዘመቻ እንደተነሣ ዝም ብዬ እታዘብ ነበር። ነገር ግን ይሄን ዘመቻ ምርጥና ንፁሕ ዘር ተብሎ በቅዱስ ሲኖዶሱ የተመረጠ የኦሮሞ ጳጳስ በዚህ ፍጥነትም ይቀላቀለዋል ብዬም አልገመትኩም ነበር።
"…ደጀኔ፣ አባ ሳህለማርያም ቶላ ወይም ብፁዕ አቡነ ገብርኤል የሟቹን የብፁዕ አቡነ ገብርኤልን ስም ነው ተረክበው ቤተ ክርስቲያንን እንዲያስቀጥሉ የተሾሙት። ሟቹ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል እንዲሁ በሹመታቸው ዘመን የመጀመሪያ ዓመታት ውስጥ ሃይማኖት ክደው፣ መንፍቀው በመገኘታቸው ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዟቸው፣ ማእረጋቸውም፣ ክህነታቸውም ተገፍፎ፣ ከብፁዕ አቡነ ገብርኤልነት ወደ አቶ ኢያሱነት ተቀይረው ወርደው ኋላ ላይ ነው ይቅርታ ጠይቀው፣ ቀኖናም ተሰጥቷቸው ወደ ብፁዕ አቡነ ገብርኤልነት የተመለሱት። አሁንም ይህኛው ምርጡ፣ ንፁሕ ኦሮሞ ተብለው የተሾሙት ሳህለ ማርያም ቶላ ወይም አቡነ ገብርኤል የሌለ አፍልተው ሳያቸው በዚህ ፍጥነት ያደርጉታል ብዬ አልጠበቅኩም ነበር እንጂ በብልፅግናው አገዛዝ "ለፓትርያርክነት ዕጩ ተደርገው ከተያዙት አንደኛው እንደሆኑ ስለሚነገር አገዛዙን የሚያስደስት ነገር መሥራታቸው እንደሚጠበቅ ተጠባቂ ነበር በእኔ ዘንድ። ሳስበው፣ ተደጋግሞም ሳየው አቡነ ገብርኤል መባል በራሱ በኑፋቄ ያስፈትናል ማለት ነው? እንዴ ብዬም አስባለሁ።
"…በዚህ ዘመን ሕዝብ ከማይጠፋበት በተለይ ወጣቱ ትውልድ በሚርመሰመስበት በቲክቶኩ መንደር ያለው ትንቅንቅ ገራሚ ነው። ዕድሜ ለእፎይ እና ለጓደኞቹ ይስጣቸውና በቲክቶክ መንደር የሌለ አፍልቶ በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ላይ እንደ ጉድ ሲያቀረሽ የነበረው የወሃቢይ እስላሙ ቡድን አደብ ገዝቶ ሲተነፍስም ያየነው በዚህ ዘመን ነው። የእኛን አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስን መሳደብ በሕገ መንግሥቱ የተፈቀደ ይመስል አፉን ሲከፍት ይውል የነበረው የወሃቢይ እስላም ከዚያው ከቁርዓራኑና ከሀዲሱ እየተጠቀሰላቸው የኢየሱስን ጌትነት፣ አምላክነት፣ ያለወንድ ዘር መወለዱን እያነበቡ በነቢያቸው እንዲያፍሩ እንዲፈረጥጡ የሚያደርጉ እሳት የሆኑ ትውልዶች ተገልጠው ያየነውም አሁን ነው። ታቦትን ጣኦት ሲል የነበረው የወሃቢይ እስላም በሙሉ ስለ ጥቁሩ ድንጋይ፣ በሴት ብልት ቅርዝ ተዘጋጅቶ ዘይት የተቀባ ድንጋይ ለመሳም ስለሚጋደለው ስለ እሱ ሲነገረው መግቢያ አጥቶ ሲጨነቅ ያየነውም አሁን ነው። አዎ ሶሻል ሚዲያውን ንቀን ትተን የነበርነው በሚገባ ተቆጣጥረን ማጥቃት የጀመርነውም አሁን ነው። እሱም ቢሆን ሊበላሽ ስለሚችል በጥንቃቄ ሊያዝ ይገባዋል።
"…የቲክቶኩ አናብስት የነበሩት የወሃቢይ እስላም ኡስታዞች ለክርክር፣ ለሙግት፣ ለውይይት ቢጠሩም በአካል ከመቅረብ ይልቅ ወደ ፌደራል ፖሊስ በመሄድ ነቢያችን ተነካ ብለው ወደ ክስ ሲያመሩም ያየነው የሰማነው አሁን ነው። ከ40 በላይ መጻሕፍት ጽፈው፣ ሲዲ ቪሲዲ አዘጋጅተው በንጽጽር ስም ዋይዋይ ሲሉ ሲያቀረሹብን የነበሩ የወሃቢይ እስላሞች አቅም ሲያጡ የፈጢራና የኢድ ሶላት፣ የአርብ ጁምአ ላይ "እፎይ ለፍርድ ይቅረብልን" በማለት ወደተለመደው ሁከትና ግርግር ገብተው ያየናቸውም አሁን በቅርብ ነው። ወሃቢይ ባይነሣ ኖሮ፣ ተነሥቶም ክርክር ግጠሙኝ ባይል ኖሮ እፎይ የሚባል ሰው ከየት ዕናውቅ ነበር? እፎይን ያስገኘው የወሃቢያ ለንፅፅር ብሎ ያለ አቅሙ መነሣት ነው። ከቤተ ክህነት ከሊቃውንት ጉባኤ ያልሆነ፣ ከመንፋሳዊም፣ ከአብነት ትምህርት ቤትም ያልሆነ፣ በቃ ሰባኪ ነው፣ መምህር ዲያቆን ያልተባለ ሰው አስነሥቶ ድራሽ አባታቸውን ነው ያጠፋቸው እግዚአብሔር።
"…ጎጋው ጴንጤ ለዘመናት እስላሙን ፈርቶ ሲያቀረሽ የኖረውም ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ላይ ነበር። እነሱ ሳይቀሩ እስኪደመሙብን ድረስ ነበር እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በእነ እፎይ ላይ አድሮ ሥራውን የሠራው። በእነ እፎይ መነሣት ከወሃቢይ እስላሙ እኩል ጓ ብሎ ተነሥቶብን የነበረው በምሥራቅ ጎጃም በቆጋ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ መርጦ ያስቀመጠው የቅባቴዎቹ ቡድን ከወሎው የወሃቢያ እስላም ቡድን ጋር በመጣመር ነበር ወደ ቲክቶክ መንደር በጋለሞታዋ አዝማሪት አልማዝ ባለጭራዋ እየተመራ ከቺሳ ብሎ የነበረው። ቅባቴው ሞጣ ቀራኒዮም ሳይቀር ጓ ብሎ የነበረው ከእነ እፎይ መነሣት በኋላ ዲያቆን ምህረት በአማሪካ መናፍቃኑን በዝረራ ካጋደመ ወዲህ በተለይ ከሆሳዕና ዕለት ጀምሮ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አምልኮና በአማኞቿ ላይ ሁሉ እንዲሁ ሲያስታውክብን እያየሁ ስታዘብ ነበር የከረምኩት። በእውነት ይሄ ነው የማይባል ከፍተኛ ስድብና ዘለፋ ነበር ሲዥጎደጎድብን የሰነበተው።
"…በሌላም በኩል ቀደም ብለው ፈልተው የፈሰሱብን ዋነኛውና አፍቃሬ ግብፅ ሆኖ ተደራጅቶ የተለቀቀብን የእነ አክሊለ አኬ እና የእነ ጋዲሳ ቡድንም እንደ አዲስ ነበር "ቤተ ክርስቲያን ተሳሳች ነች" የሚል አጀንዳ ይዞ ብቅ ያለው። ይሄ አደገኛ ቡድን ቆዳውን እየቀያየረ ቢመጣም አንደዜ ቅስሙና ጅስሙም ስለፈሰሰ ከመሽለጥለጥ በቀር አቅም ባይኖረውም ነገር ግን ለቤተ ክርስቲያን አጀንዳ እየቀፈቀፈ መነሣቱ አልቀረም። እንዲያውም በዲያቆን ዳዊት ቤት በነበረው ክርክር ላይ ለእነ አክሊሉና ለእነ ጋዲሳ ቡድን ሞጋቾች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች እንዲህ በማለት ነበር የግብፅ ቅጥረኞቹ ሲመልስ የተደመጡት።
ጥያቄ፦ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ተሳሳች ነች?
መልስ፦ አዎ
ጥያቄ፦ የኤርትራ ቤተክርስቲያን ተሳሳች ነች?
መልስ፦ አዎ
ጥያቄ፦ የኢትዮጵያና የኤርትራ አብያተክርስቲያናት በጋራ ይሳሳታሉ?
መልስ፦ አዎ
ጥያቄ፦ የግብጽ ቤተክርስቲያን ተሳሳች ነች?
መልስ፦ እሱን አላውቅም።
"…የግብፅን አያውቁም። የሚያስቀድሱት ግብፅ ቤተ ክርስቲያን ነው። የሚያስጠምቁት፣ የሚቆርቡትም ግብፅ ቤተ ክርስቲያን ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን እያዋረደ የግብፅን የሚክብ ፀረ ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የሆነ መናፍቅ ግሩፕ ነው የተፈጠረው። የሆነው ሆኖም ግን እነዚህንም እየተከታተለ ፍሬን የሚያሲዝ ኃይልም የዚያኑ ያህል ነው የተፈጠረው። ይሄ በሚገባ የተጠና ፀረ ኦርቶዶክሳዊ ዘመቻ ነው። ኢትዮጵያ ተቀምጦ ግብፅን የሚናፍቅ፣ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ተሳሳች ናት ሲል ሳያፍር የግብጽን ቤተ ክርስቲያን ፍጽምት የሚያደርግ የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላ ዝም ብሎ አይነሣም። በኦርቶዶክሳውያኑ ላይ ሳቁባቸው፣ አንቋሿቸው፣ በየቲክቶኩ ባህልና መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓቶቻቸውን ዝለፉ፣ ጠይቁ፣ ፋራዎች፣ ማይማን፣ ዛሬም እዚያ ላይ ናችሁ? እያላችሁ ስደቧቸው ተብለው በሥርዓቱ የተደራጁ ኃይሎች ናቸው ይህን ሲያደርጉ የከረሙት። ነገር ኦርቶዶክሳውያኑ አልተቻሉም። እነ ቀሲስ ዲበኩሉ፣ እነ ቀሲስ ቴዎድሮስ፣ እነ ዘማርያምን የመሳሰሉ ትንታጎች የቲክቶኩን ፕላትፎርም ወጥረው ይዘው አላላውስ ብለው ቀፍድደው ነው የያዙአቸው።
"…ደግነቱ ከላይ እንደጻፍኩላችሁ በዚያው መጠን የወሃቢ እስላሙን ዱዳ፣ ደንቆሮ፣ ሯጭ፣ አምላጭ፣ ፈርጣጭ የሚያደርጉ ልጆችም ተፈጥረው ልክ ማስግባት በመቻላቸው ከውስጥም፣ ከውጭም…👇① ✍✍✍
"…በደጁ በኩል በደጀኔ ቶላ፣ በሳሕለ ማርያም ቶላ፣ ወይም በምርጡ ንፁህ ኦሮሞ ተብሎ በተሾሙት ሊቀ ጳጳስ አቡነ ገብርኤል በኩል ይመጣሉ ብዬ አልገመትኩም ነበር እንጂ በሀገረ አማሪካ የሚኖረው ኢትዮጵያዊው ዲያቆን ምሕረት መላኩ ከአባትና ልጅ የመናፍቃን ፓስተሮቹ ጋር ክርክር አድርጎ በዚያች አጭር 12 ደቂቃ ውስጥ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን በዓለሙ ሁሉ በክብር ከገለጣት ጌዜ በኋላ በተደራጀ እና በተጠና መልኩ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ፀያፍ ዘመቻ እንደተነሣ ዝም ብዬ እታዘብ ነበር። ነገር ግን ይሄን ዘመቻ ምርጥና ንፁሕ ዘር ተብሎ በቅዱስ ሲኖዶሱ የተመረጠ የኦሮሞ ጳጳስ በዚህ ፍጥነትም ይቀላቀለዋል ብዬም አልገመትኩም ነበር።
"…ደጀኔ፣ አባ ሳህለማርያም ቶላ ወይም ብፁዕ አቡነ ገብርኤል የሟቹን የብፁዕ አቡነ ገብርኤልን ስም ነው ተረክበው ቤተ ክርስቲያንን እንዲያስቀጥሉ የተሾሙት። ሟቹ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል እንዲሁ በሹመታቸው ዘመን የመጀመሪያ ዓመታት ውስጥ ሃይማኖት ክደው፣ መንፍቀው በመገኘታቸው ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዟቸው፣ ማእረጋቸውም፣ ክህነታቸውም ተገፍፎ፣ ከብፁዕ አቡነ ገብርኤልነት ወደ አቶ ኢያሱነት ተቀይረው ወርደው ኋላ ላይ ነው ይቅርታ ጠይቀው፣ ቀኖናም ተሰጥቷቸው ወደ ብፁዕ አቡነ ገብርኤልነት የተመለሱት። አሁንም ይህኛው ምርጡ፣ ንፁሕ ኦሮሞ ተብለው የተሾሙት ሳህለ ማርያም ቶላ ወይም አቡነ ገብርኤል የሌለ አፍልተው ሳያቸው በዚህ ፍጥነት ያደርጉታል ብዬ አልጠበቅኩም ነበር እንጂ በብልፅግናው አገዛዝ "ለፓትርያርክነት ዕጩ ተደርገው ከተያዙት አንደኛው እንደሆኑ ስለሚነገር አገዛዙን የሚያስደስት ነገር መሥራታቸው እንደሚጠበቅ ተጠባቂ ነበር በእኔ ዘንድ። ሳስበው፣ ተደጋግሞም ሳየው አቡነ ገብርኤል መባል በራሱ በኑፋቄ ያስፈትናል ማለት ነው? እንዴ ብዬም አስባለሁ።
"…በዚህ ዘመን ሕዝብ ከማይጠፋበት በተለይ ወጣቱ ትውልድ በሚርመሰመስበት በቲክቶኩ መንደር ያለው ትንቅንቅ ገራሚ ነው። ዕድሜ ለእፎይ እና ለጓደኞቹ ይስጣቸውና በቲክቶክ መንደር የሌለ አፍልቶ በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ላይ እንደ ጉድ ሲያቀረሽ የነበረው የወሃቢይ እስላሙ ቡድን አደብ ገዝቶ ሲተነፍስም ያየነው በዚህ ዘመን ነው። የእኛን አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስን መሳደብ በሕገ መንግሥቱ የተፈቀደ ይመስል አፉን ሲከፍት ይውል የነበረው የወሃቢይ እስላም ከዚያው ከቁርዓራኑና ከሀዲሱ እየተጠቀሰላቸው የኢየሱስን ጌትነት፣ አምላክነት፣ ያለወንድ ዘር መወለዱን እያነበቡ በነቢያቸው እንዲያፍሩ እንዲፈረጥጡ የሚያደርጉ እሳት የሆኑ ትውልዶች ተገልጠው ያየነውም አሁን ነው። ታቦትን ጣኦት ሲል የነበረው የወሃቢይ እስላም በሙሉ ስለ ጥቁሩ ድንጋይ፣ በሴት ብልት ቅርዝ ተዘጋጅቶ ዘይት የተቀባ ድንጋይ ለመሳም ስለሚጋደለው ስለ እሱ ሲነገረው መግቢያ አጥቶ ሲጨነቅ ያየነውም አሁን ነው። አዎ ሶሻል ሚዲያውን ንቀን ትተን የነበርነው በሚገባ ተቆጣጥረን ማጥቃት የጀመርነውም አሁን ነው። እሱም ቢሆን ሊበላሽ ስለሚችል በጥንቃቄ ሊያዝ ይገባዋል።
"…የቲክቶኩ አናብስት የነበሩት የወሃቢይ እስላም ኡስታዞች ለክርክር፣ ለሙግት፣ ለውይይት ቢጠሩም በአካል ከመቅረብ ይልቅ ወደ ፌደራል ፖሊስ በመሄድ ነቢያችን ተነካ ብለው ወደ ክስ ሲያመሩም ያየነው የሰማነው አሁን ነው። ከ40 በላይ መጻሕፍት ጽፈው፣ ሲዲ ቪሲዲ አዘጋጅተው በንጽጽር ስም ዋይዋይ ሲሉ ሲያቀረሹብን የነበሩ የወሃቢይ እስላሞች አቅም ሲያጡ የፈጢራና የኢድ ሶላት፣ የአርብ ጁምአ ላይ "እፎይ ለፍርድ ይቅረብልን" በማለት ወደተለመደው ሁከትና ግርግር ገብተው ያየናቸውም አሁን በቅርብ ነው። ወሃቢይ ባይነሣ ኖሮ፣ ተነሥቶም ክርክር ግጠሙኝ ባይል ኖሮ እፎይ የሚባል ሰው ከየት ዕናውቅ ነበር? እፎይን ያስገኘው የወሃቢያ ለንፅፅር ብሎ ያለ አቅሙ መነሣት ነው። ከቤተ ክህነት ከሊቃውንት ጉባኤ ያልሆነ፣ ከመንፋሳዊም፣ ከአብነት ትምህርት ቤትም ያልሆነ፣ በቃ ሰባኪ ነው፣ መምህር ዲያቆን ያልተባለ ሰው አስነሥቶ ድራሽ አባታቸውን ነው ያጠፋቸው እግዚአብሔር።
"…ጎጋው ጴንጤ ለዘመናት እስላሙን ፈርቶ ሲያቀረሽ የኖረውም ኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን ላይ ነበር። እነሱ ሳይቀሩ እስኪደመሙብን ድረስ ነበር እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በእነ እፎይ ላይ አድሮ ሥራውን የሠራው። በእነ እፎይ መነሣት ከወሃቢይ እስላሙ እኩል ጓ ብሎ ተነሥቶብን የነበረው በምሥራቅ ጎጃም በቆጋ ተክለ ሃይማኖት ፓትርያርክ መርጦ ያስቀመጠው የቅባቴዎቹ ቡድን ከወሎው የወሃቢያ እስላም ቡድን ጋር በመጣመር ነበር ወደ ቲክቶክ መንደር በጋለሞታዋ አዝማሪት አልማዝ ባለጭራዋ እየተመራ ከቺሳ ብሎ የነበረው። ቅባቴው ሞጣ ቀራኒዮም ሳይቀር ጓ ብሎ የነበረው ከእነ እፎይ መነሣት በኋላ ዲያቆን ምህረት በአማሪካ መናፍቃኑን በዝረራ ካጋደመ ወዲህ በተለይ ከሆሳዕና ዕለት ጀምሮ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓተ አምልኮና በአማኞቿ ላይ ሁሉ እንዲሁ ሲያስታውክብን እያየሁ ስታዘብ ነበር የከረምኩት። በእውነት ይሄ ነው የማይባል ከፍተኛ ስድብና ዘለፋ ነበር ሲዥጎደጎድብን የሰነበተው።
"…በሌላም በኩል ቀደም ብለው ፈልተው የፈሰሱብን ዋነኛውና አፍቃሬ ግብፅ ሆኖ ተደራጅቶ የተለቀቀብን የእነ አክሊለ አኬ እና የእነ ጋዲሳ ቡድንም እንደ አዲስ ነበር "ቤተ ክርስቲያን ተሳሳች ነች" የሚል አጀንዳ ይዞ ብቅ ያለው። ይሄ አደገኛ ቡድን ቆዳውን እየቀያየረ ቢመጣም አንደዜ ቅስሙና ጅስሙም ስለፈሰሰ ከመሽለጥለጥ በቀር አቅም ባይኖረውም ነገር ግን ለቤተ ክርስቲያን አጀንዳ እየቀፈቀፈ መነሣቱ አልቀረም። እንዲያውም በዲያቆን ዳዊት ቤት በነበረው ክርክር ላይ ለእነ አክሊሉና ለእነ ጋዲሳ ቡድን ሞጋቾች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች እንዲህ በማለት ነበር የግብፅ ቅጥረኞቹ ሲመልስ የተደመጡት።
ጥያቄ፦ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ተሳሳች ነች?
መልስ፦ አዎ
ጥያቄ፦ የኤርትራ ቤተክርስቲያን ተሳሳች ነች?
መልስ፦ አዎ
ጥያቄ፦ የኢትዮጵያና የኤርትራ አብያተክርስቲያናት በጋራ ይሳሳታሉ?
መልስ፦ አዎ
ጥያቄ፦ የግብጽ ቤተክርስቲያን ተሳሳች ነች?
መልስ፦ እሱን አላውቅም።
"…የግብፅን አያውቁም። የሚያስቀድሱት ግብፅ ቤተ ክርስቲያን ነው። የሚያስጠምቁት፣ የሚቆርቡትም ግብፅ ቤተ ክርስቲያን ነው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስን እያዋረደ የግብፅን የሚክብ ፀረ ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የሆነ መናፍቅ ግሩፕ ነው የተፈጠረው። የሆነው ሆኖም ግን እነዚህንም እየተከታተለ ፍሬን የሚያሲዝ ኃይልም የዚያኑ ያህል ነው የተፈጠረው። ይሄ በሚገባ የተጠና ፀረ ኦርቶዶክሳዊ ዘመቻ ነው። ኢትዮጵያ ተቀምጦ ግብፅን የሚናፍቅ፣ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ተሳሳች ናት ሲል ሳያፍር የግብጽን ቤተ ክርስቲያን ፍጽምት የሚያደርግ የበግ ለምድ የለበሰ ተኩላ ዝም ብሎ አይነሣም። በኦርቶዶክሳውያኑ ላይ ሳቁባቸው፣ አንቋሿቸው፣ በየቲክቶኩ ባህልና መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓቶቻቸውን ዝለፉ፣ ጠይቁ፣ ፋራዎች፣ ማይማን፣ ዛሬም እዚያ ላይ ናችሁ? እያላችሁ ስደቧቸው ተብለው በሥርዓቱ የተደራጁ ኃይሎች ናቸው ይህን ሲያደርጉ የከረሙት። ነገር ኦርቶዶክሳውያኑ አልተቻሉም። እነ ቀሲስ ዲበኩሉ፣ እነ ቀሲስ ቴዎድሮስ፣ እነ ዘማርያምን የመሳሰሉ ትንታጎች የቲክቶኩን ፕላትፎርም ወጥረው ይዘው አላላውስ ብለው ቀፍድደው ነው የያዙአቸው።
"…ደግነቱ ከላይ እንደጻፍኩላችሁ በዚያው መጠን የወሃቢ እስላሙን ዱዳ፣ ደንቆሮ፣ ሯጭ፣ አምላጭ፣ ፈርጣጭ የሚያደርጉ ልጆችም ተፈጥረው ልክ ማስግባት በመቻላቸው ከውስጥም፣ ከውጭም…👇① ✍✍✍