መልካም…
"…6 ፍሬ ሰዎች የተበሳጩበት ርእሰ አንቀጻችን ተነብቧል። አሁን ደግሞ የእናንተ ሓሳብ የሚደመጥበት መርሀ ግብር ይከተላል። ጻፉ። አስተያየታችሁን ጻፉ።
"…በነገራችን ላይ ካልቀደምናቸው በቀር ሲኖዶሱ ራሱ የተጠለፈ ነው የሚመስለኝ። አባ ደጀኔ ቶላ፣ አቡነ ገብርኤል የመነፈቀ ቃል የዘሩት ብቻቸውን ተደብቀው መስለውኝ ነበር። ለካስ አባ ወልደ ትንሣኤ ከጉባኤው በደስታ ጮቤ ረግጠው ተቀምጠዋል። አህያ ብሉ፣ እየሱስ አማላጅ ነው፣ ታቦት ላይ ያፌዙት ሊቀጳጳስ በዚያ አሉ።
"…በተሃድሶነት ተከስሶ በስንት አማላጅ ተንበርክኮ እግር ላይ ወድቆ ይቅርታ ጠይቆ የነበረው አቶ ፀጋዬ ሮቶም በዚያው በጉባኤ ላይ ይታያል። ደጀኔ ቶላ አባ ገብርኤል እመቤታችንን አዋርዶ በተሳደበ ጊዜም እጁ እስኪላጥ ሲያጨበጭብ ይታያል። አደጋ ደርሶባቸው አንጎላቸው ተከፍቶ ከተሰፋ በኋላ አፍቃሬ መናፍቅ የሆኑት አባ ወልደተንሣኤም በድል አድራጊነት ስሜት ተኮፍሰው ይታያሉ።
"…በዚያው ጉባኤ ላይ "አትደንግጡ፣ አትፍሩ" የተባሉት የአቶ ፀጋዬ ሮቶ ሠራተኞችም ሲያጨበጭቡ ይታያሉ። ማኅበረ ቅዱሳን ስቱዲዮው የተገነባው በፀጋዬ ሮቶ ብር ነው። የቤተ ክህነቱም የቴሌቭዥን ጣቢያ ስቱዲዮም የተገነባው በዚህ ባለፀጋ ገንዘብ ነው። ፓትርያርኩን ጨምሮ ባለሀብቱ ቤቱ ጠርቶ እጅ መንሻ ያልተሰጠው ሰው የለም። የገንዘቡ ምንጭ ሮዳስ ቀለምና ሮቶው ብቻ አይመስልም። የሆነ የታቀደ ነገር እንዳለ ይሸተኛል።
"…እደግመዋለሁ ከውጭ ማፍረስ ያልቻሏትን ቤተ ክርስቲያን ከውስጥ ለማፍረስ ግርርር ብለው የገቡ ይመስለኛል። ሰዶማውያን መብት እንዲኖራቸው በስሱ የሚሞግቱ፣ ለመናፍቃን ተቆርቁረው የሚሞግቱ ጉዶችን እያየን ነው። ይላላጣሉ እንጂ ምንም አያመጡም።
• በነገራችን ላይ ደጀኔም ብፁዕ አይባልም። የአረቄያም ሁሉ መጫወቻ ሆነን እንቅር በማርያም።
"…6 ፍሬ ሰዎች የተበሳጩበት ርእሰ አንቀጻችን ተነብቧል። አሁን ደግሞ የእናንተ ሓሳብ የሚደመጥበት መርሀ ግብር ይከተላል። ጻፉ። አስተያየታችሁን ጻፉ።
"…በነገራችን ላይ ካልቀደምናቸው በቀር ሲኖዶሱ ራሱ የተጠለፈ ነው የሚመስለኝ። አባ ደጀኔ ቶላ፣ አቡነ ገብርኤል የመነፈቀ ቃል የዘሩት ብቻቸውን ተደብቀው መስለውኝ ነበር። ለካስ አባ ወልደ ትንሣኤ ከጉባኤው በደስታ ጮቤ ረግጠው ተቀምጠዋል። አህያ ብሉ፣ እየሱስ አማላጅ ነው፣ ታቦት ላይ ያፌዙት ሊቀጳጳስ በዚያ አሉ።
"…በተሃድሶነት ተከስሶ በስንት አማላጅ ተንበርክኮ እግር ላይ ወድቆ ይቅርታ ጠይቆ የነበረው አቶ ፀጋዬ ሮቶም በዚያው በጉባኤ ላይ ይታያል። ደጀኔ ቶላ አባ ገብርኤል እመቤታችንን አዋርዶ በተሳደበ ጊዜም እጁ እስኪላጥ ሲያጨበጭብ ይታያል። አደጋ ደርሶባቸው አንጎላቸው ተከፍቶ ከተሰፋ በኋላ አፍቃሬ መናፍቅ የሆኑት አባ ወልደተንሣኤም በድል አድራጊነት ስሜት ተኮፍሰው ይታያሉ።
"…በዚያው ጉባኤ ላይ "አትደንግጡ፣ አትፍሩ" የተባሉት የአቶ ፀጋዬ ሮቶ ሠራተኞችም ሲያጨበጭቡ ይታያሉ። ማኅበረ ቅዱሳን ስቱዲዮው የተገነባው በፀጋዬ ሮቶ ብር ነው። የቤተ ክህነቱም የቴሌቭዥን ጣቢያ ስቱዲዮም የተገነባው በዚህ ባለፀጋ ገንዘብ ነው። ፓትርያርኩን ጨምሮ ባለሀብቱ ቤቱ ጠርቶ እጅ መንሻ ያልተሰጠው ሰው የለም። የገንዘቡ ምንጭ ሮዳስ ቀለምና ሮቶው ብቻ አይመስልም። የሆነ የታቀደ ነገር እንዳለ ይሸተኛል።
"…እደግመዋለሁ ከውጭ ማፍረስ ያልቻሏትን ቤተ ክርስቲያን ከውስጥ ለማፍረስ ግርርር ብለው የገቡ ይመስለኛል። ሰዶማውያን መብት እንዲኖራቸው በስሱ የሚሞግቱ፣ ለመናፍቃን ተቆርቁረው የሚሞግቱ ጉዶችን እያየን ነው። ይላላጣሉ እንጂ ምንም አያመጡም።
• በነገራችን ላይ ደጀኔም ብፁዕ አይባልም። የአረቄያም ሁሉ መጫወቻ ሆነን እንቅር በማርያም።