👆③✍✍✍ …የዘር ማጥፋት የሚጠቅማትን ፕሮፓጋንዳ ሠራላቸው። ቲክቶክ፣ ፌስቡክ፣ ዩቲዩብ፣ ቴሌቭዥኑ ሁሉ አሥረስ መዓረይ ሆነ። የጀግና ዐማራ ፋኖ በጎጃም ጀግኖችም በድሮንና በስናይፐር መርገፍ፣ መውደቃቸውን ቀጠሉ።
"…ይሄን ጊዜ ነው እኔ ጎጃም መግባቴን ያወጅኩት። ጎጃም መግባቴን እንደሰማ በመጀመሪያ ከተደጋጋሚ የስልክ ቅጥቀጣ በኋላ አላነሣውም ያልኩትን የአስረስ መዓረይን የሥልክ ጥሪ አንሥቼ ማነጋገር ጀመርኩ። እሱ ጠበቃ ስለሆነ አመጣጡ እኔን ቅርጽ ሊያሲዘኝ ነበር። በፍርድ ቤት የለመደውን እኔ ላይ ለመተግበር ነበር አመጣጡ። አስረስ ብልህ ነው። ሲጀምር እንኳ ያለኝ "ዘመዴ አንተ ግን ዋጋህን ታውቀዋለህ? አንዳንድ ሰዎች ዋጋቸውን አያውቁም። አንተ ማለት ቀላል ሰው አይደለህም። መሬት ላይ እኮ ገበሬው ሳይቀር ዘመዴ ምን አለ ነው የሚለው። እናም ዋጋህ ውድ ነው ነበር ያለኝ። አሁንም ደጋግሜ ስሰማው ይገርመኛል። አላልኩም ካለ አስረስ ይናገርና እኔ ልፈርበት። ሌሎቻችሁ በማታውቁት አትዘባርቁ። ውሸት ማለት ያለበት ባለቤቱ ነው። የመጀመሪያው ቀን የስልክ ውይይታችን በመግባባት ነበር የተቋጨው።
• አስረስ፦ ሃሎ መምህር ዘመድኩን እንደምን አለህ። እንኳን ወደ ጎጃም ምድር ለጉብኝት መጣህ። እንደው በጾሙ ባይሆን መልካም ነበር…
~ዘመድኩን፦ ሃሎ ጠበቃ አስረስ እንዴት ነህ?
• አስረስ፦ እንዴ እንዴት ስልኬን ልታውቅ ቻልክ? ተደዋውለን እኮ አናውቅም።
~ ዘመድኩን፦ አዎ እርግጥ ነው ተደዋውለን አናውቅም። ነገር ግን እኮ ከአለቃህ መልእክት እየተቀበልክ የምታደርሰኝ በዚሁ ስልክ ነበር። እኔ ለአንተ አልመልስልህ እንጂ ስልክህንማ ሴቭ አድርጌ እኮ ይዤዋለሁ።
• አስረስ፦ በፍጹም እኔ ጽፌልህ ዐላውቅም።
~ ዘመድኩን፦ ቆይ ጠብቀኝማ። ስክሪንኮፒ አድርጌ ላኩለት።
• አስረስ፦ ኦ ያያ ልክ ነህ፣ ይሄኛው ያኛው ስልኬ ነው። ረስቼው ነው። ይቅርታ።
~ ዘመድኩን፦ ምንም አይደል።
"…እንዲህ ነው የተጀመረው የእኔና የአስረስ ግኑኝነት። እኔም ከመጣህማ ማርያም ታምጣህ ለመጠየቅ፣ ለመመርመር ፈቃደኛ ነህ? አልኩት። አዎ አለኝ። አስረስን በፈቃዱ መረመርኩት፣ ጠየቅኩት። ቃሉን ተቀበልኩት። 9 ጥያቄ ሲቀረኝ ደንብሮ፣ ደንግጦ ጠፋ። አላስተረፍኩትም። በውስጤ ያለውን ሁላ ነው የጠየቅኩት። ሴራውን ሁላ ነው ያስለፈለፍኩት። አንድነቱ በጎጃሞች እንደዘገየ የነገረኝ፣ ያመነልኝ ራሱ አስረስ መዓረይ ነው። እነ ዝናቡ ናቸው ወታደራዊ አዛዥነቱም ለጎጃም መሰጠት አለበት ብለው ትንሽ ያስቸገሩን እንጂ ሠራዊቱ ራሱ መውጫ መግቢያ ነው ያሳጣን ያለኝ ራሱ አስረስ መዓረይ ነው። እኔ ዘመነ ካሤ እስከተመረጠ ድረስ ዘመነ ስለማይተወኝ፣ ስለማይከዳኝ ችግር የለብኝም ብሎ በቃሉ የነገረኝ ራሱ አስረስ ነው። ውይይታችንን ደጋግሜ ሳዳምጠው አሁንም ድረስ እገረምበታለሁ። እኔ ከሰው ሰምቼ አይደለም። በይሆናልም አይደለም የምጽፈው። እኔ ከፈረሱ አፍ የሰማሁትን፣ በመረጃና በማስረጃ የያዝኩትን ነው የማወራው። ግርማ አየለንና አልማዝ ባለጭራዋን "እነሱን ሰው አድርገህ፣ ከሰው ቆጥረህ" ያለኝ አስረስ ራሱ ነው። የእኔን የዘመዴን ዋጋም ውድነት በአፉ የገለጸልኝ አስረስ መዓረይ ነው። መጀመሪያ ክዶኝ ኋላ ላይ የነገረኝ ማርሸት ነው ስለው ትንፋሽ አጥሮት ሲንተባተብ ብትሰሙት ትደነቃላችሁ። የሆነው ሆኖ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ባወቀ አስረስን ከቤቴ አምጥቶ በቤቴ ያስለፈለፈውም ራሱ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነው ብዬ ነው የማምነው።
"…አሁን የተያዘው ሴራ አክራሪ የዐማራ ብሔርተኛ እና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ፍጹም አማኝ የሆኑ የጎጃም ጀግኖችን ማስወገድ ነው በጎጃም የተያያዙት። ለምሳሌ በቀደም በድሮን ገደብ ላይ የተፈጁትና ያለቁት በሙሉ ምርጥ ምርጥ የዐማራ ታጋይ የጎጃም ፋኖዎች ናቸው። በየትኛውም የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የማይጠፉት እነ አስረስ መዓረይ፣ እነ እሸቱ፣ እነ ማርሸት በዚያ የኮማንዶ ምረቃ ላይ አልተገኙም። ሠልጣኞቹም ከመዋቅር ውጪ ነው የሠለጠኑት። የሥልጠናውም በጀት ከዐማራ ፋኖ በጎጃም የፋይናንስ ቋት የተገኘም አይደለም። አንድ ባለሀብት ነው ገንዘቡን የሰጠው። የብርጌዱ መሪ እና ኋላ እሱም ከጀርባ እንደተመታ የሚነገረለት ሻለቃ መንበሩ ጌታዬም ይሄን አካሄድ በጽኑ መቃወሙን ነው አሁን ጮቄ ላይ ሆኜ እየሰማሁ ያለሁት። በድሮን የተጨፈጨፉትን ከጭፍጨፋው በፊት በአካባቢው ድሮን እየታየች ነውና ልጆቹ ይበተኑ እያሉ የዐማራ ፋኖ በጎጃም የቴሌግራም አክቲቪስቶች አብዝተው ቢጮሁም ምላሽ አላገኙም። ኋላ ላይ ግን ልጆቹ ጭዳ ከሆኑ በኋላ የአዞ እንባ "ጅግና ይሞታል፣ ትግል ይቀጥላል" ብላ ብላ ዲስኩር ከጫካ ውስጥ ተሁኖ ተለፈፈ። ይሄ ልክ አይደለም።
"…አሁን በጎጃም የዐማራ ፋኖ በጎጃም ትልቅ ፈተና ውስጥ ነው ያሚገኘው። የዐማራ ፋኖ አንድነት ይመጣል ተብሎ የሚለፈፈውም በእነዚሁ የዐማራ ፋኖ በጎጃምን እግር ተወርች አስረው ቀፍድደው በያዙት አካላት አማካኝነት ነው። ማርሸት ፀሐዩ በቃል አቀባይነቱ ዕድል አግኝቶ በቅርቡ የምሥራች ጠብቁ የሚለውም ፍጹም ውሸት ነው። እነ አስረስ እያሉ የዐማራ ፋኖ አንድነት የማይታሰብ ነው። ሞጣ እንኳ በአንድ ቪድዮው ላይ አስረስን ሲያስቀር ዘመነን ጨምሮ በሙሉ ፋኖዎችን ባንዳ የሚል ማዕረግ ሰጥቶ ሲያከናንብ ነበር የሰማሁት። ሞጣ የምሥራቅ ጎጃም ፀረ ኦርቶዶክስ መናፍቅ ቅባቴ ነው። በሴራው በምሥራቅ ጎጃም የሚገኙ የተዋሕዶ ጀግኖችንም እየተቀረጠፉ ነው። ማርሸት ፀሐዩ ከግንባሩ ገንዘብ ያዥ ከወሮ ሕይወት ጋር በስልክ ባደረገው ቃለመጠይቅ ላይ በግልጽ የነገራት "ዐማራ ጄኖሳይድ ተፈጸመበት የሚባለው ውሸት ነው። ጭፍጨፋው የዓለም አቀፍ የጄኖሳይድ መመዘኛን አያሟላም" ብሎ የተሟገተ የዐማራ ነፃ አውጪ ፋኖ ቃልአቀባይ ነው። ድሮኗ እነሱን አትነካም። የጎጃም ዐማራ ጀግኖች ግን ተራ በተራ እየተለቀሙ ነው። ጎጃም ጥቁር ከል እየለበሰች ነው። የጀግና መፍለቂያ ሀገር በአመራር ቅሽምና እመቀእመቃት እየወረዱ ነው። ፉከራ፣ ቀረርቶ፣ ሽለላ ብቻውን ለጎጃም ዐማራ ረብ አያመጣለትም። በጎጃም ዶክተሮች በተጠና መልኩ አየተረሸኑ ነው። እየተሰደዱም ነው። መምሕራን እየተጨፈጨፉም፣ እየተሰደዱም ነው። ደንቆሮ፣ ማይም፣ ያልተማረ ትውልድ ጎጃም ላይእንዲበቅል እየተደረገ ነው። ነጋዴና ንግድ ቀዝቅዟል። ያልተማረ ማይም ትውልድ ደግሞ ባርያ ከመሆን የዘለለ ስፍራ አያገኝም። ይሄ ሲነገር ለመፍትሄው ከመራወጥ ይልቅ ለምን ተተቸን እያለ የሚያለቃቅሰው፣ የሚነስረው፣ የሚያንዘረዝረውን መንጋ ማየቱም ያሳቅቃል። ያሳቅቃልም። በጣም ነው የሚያሳፍረው። ቤተሰብህ፣ ትውልድህ በሴራ እያለቀ ነውና መፍትሄ ፈልግ ስትለው ለምን በአደባባይ ተነገረኝ ብሎ ኮሬንቲ ካልጨበጥኩ ብሎ የሚፎገላውን ሳስብ እደመማለሁ። ኩራት እራት አይሆንም እኮ።
"…እና ዘመዴ አሁን የዐማራ ፋኖ አንድነት በቅርቡ የለም ነው የምትለን? የሚል ጥያቄ መነሣቱ አይቀርም። እኔም ምላሼን ይዤ በነገው ርእሰ አንቀጼ ከች እላለሁ። እስከዚያው በዛሬው ርእሰ አንቀጽ ዙሪያ እየተወያየን እንቆያለን።
• ዘመዴ ሚዲያ መጥቷል። አየር ላይም ውሏል።
• የባንዳና የሾተላይ መርዝ ይሽራል።
• የባንዳና የሾተላይ እሾህም ይነቀላል።
• የዐማራ ፋኖ በጎጃምም ከሕመሙ ይፈወሳል።
• ዐማራም እንደ ሕዝብ ድል ያደርጋል።
~ይደፈርሳል…ግን ደግሞ ይጠራል…✊
•••
ሻሎም…! ሰላም…!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
አሸበርቲው/አስነቀልቲው
ሚያዝያ 15/2017 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ።
"…ይሄን ጊዜ ነው እኔ ጎጃም መግባቴን ያወጅኩት። ጎጃም መግባቴን እንደሰማ በመጀመሪያ ከተደጋጋሚ የስልክ ቅጥቀጣ በኋላ አላነሣውም ያልኩትን የአስረስ መዓረይን የሥልክ ጥሪ አንሥቼ ማነጋገር ጀመርኩ። እሱ ጠበቃ ስለሆነ አመጣጡ እኔን ቅርጽ ሊያሲዘኝ ነበር። በፍርድ ቤት የለመደውን እኔ ላይ ለመተግበር ነበር አመጣጡ። አስረስ ብልህ ነው። ሲጀምር እንኳ ያለኝ "ዘመዴ አንተ ግን ዋጋህን ታውቀዋለህ? አንዳንድ ሰዎች ዋጋቸውን አያውቁም። አንተ ማለት ቀላል ሰው አይደለህም። መሬት ላይ እኮ ገበሬው ሳይቀር ዘመዴ ምን አለ ነው የሚለው። እናም ዋጋህ ውድ ነው ነበር ያለኝ። አሁንም ደጋግሜ ስሰማው ይገርመኛል። አላልኩም ካለ አስረስ ይናገርና እኔ ልፈርበት። ሌሎቻችሁ በማታውቁት አትዘባርቁ። ውሸት ማለት ያለበት ባለቤቱ ነው። የመጀመሪያው ቀን የስልክ ውይይታችን በመግባባት ነበር የተቋጨው።
• አስረስ፦ ሃሎ መምህር ዘመድኩን እንደምን አለህ። እንኳን ወደ ጎጃም ምድር ለጉብኝት መጣህ። እንደው በጾሙ ባይሆን መልካም ነበር…
~ዘመድኩን፦ ሃሎ ጠበቃ አስረስ እንዴት ነህ?
• አስረስ፦ እንዴ እንዴት ስልኬን ልታውቅ ቻልክ? ተደዋውለን እኮ አናውቅም።
~ ዘመድኩን፦ አዎ እርግጥ ነው ተደዋውለን አናውቅም። ነገር ግን እኮ ከአለቃህ መልእክት እየተቀበልክ የምታደርሰኝ በዚሁ ስልክ ነበር። እኔ ለአንተ አልመልስልህ እንጂ ስልክህንማ ሴቭ አድርጌ እኮ ይዤዋለሁ።
• አስረስ፦ በፍጹም እኔ ጽፌልህ ዐላውቅም።
~ ዘመድኩን፦ ቆይ ጠብቀኝማ። ስክሪንኮፒ አድርጌ ላኩለት።
• አስረስ፦ ኦ ያያ ልክ ነህ፣ ይሄኛው ያኛው ስልኬ ነው። ረስቼው ነው። ይቅርታ።
~ ዘመድኩን፦ ምንም አይደል።
"…እንዲህ ነው የተጀመረው የእኔና የአስረስ ግኑኝነት። እኔም ከመጣህማ ማርያም ታምጣህ ለመጠየቅ፣ ለመመርመር ፈቃደኛ ነህ? አልኩት። አዎ አለኝ። አስረስን በፈቃዱ መረመርኩት፣ ጠየቅኩት። ቃሉን ተቀበልኩት። 9 ጥያቄ ሲቀረኝ ደንብሮ፣ ደንግጦ ጠፋ። አላስተረፍኩትም። በውስጤ ያለውን ሁላ ነው የጠየቅኩት። ሴራውን ሁላ ነው ያስለፈለፍኩት። አንድነቱ በጎጃሞች እንደዘገየ የነገረኝ፣ ያመነልኝ ራሱ አስረስ መዓረይ ነው። እነ ዝናቡ ናቸው ወታደራዊ አዛዥነቱም ለጎጃም መሰጠት አለበት ብለው ትንሽ ያስቸገሩን እንጂ ሠራዊቱ ራሱ መውጫ መግቢያ ነው ያሳጣን ያለኝ ራሱ አስረስ መዓረይ ነው። እኔ ዘመነ ካሤ እስከተመረጠ ድረስ ዘመነ ስለማይተወኝ፣ ስለማይከዳኝ ችግር የለብኝም ብሎ በቃሉ የነገረኝ ራሱ አስረስ ነው። ውይይታችንን ደጋግሜ ሳዳምጠው አሁንም ድረስ እገረምበታለሁ። እኔ ከሰው ሰምቼ አይደለም። በይሆናልም አይደለም የምጽፈው። እኔ ከፈረሱ አፍ የሰማሁትን፣ በመረጃና በማስረጃ የያዝኩትን ነው የማወራው። ግርማ አየለንና አልማዝ ባለጭራዋን "እነሱን ሰው አድርገህ፣ ከሰው ቆጥረህ" ያለኝ አስረስ ራሱ ነው። የእኔን የዘመዴን ዋጋም ውድነት በአፉ የገለጸልኝ አስረስ መዓረይ ነው። መጀመሪያ ክዶኝ ኋላ ላይ የነገረኝ ማርሸት ነው ስለው ትንፋሽ አጥሮት ሲንተባተብ ብትሰሙት ትደነቃላችሁ። የሆነው ሆኖ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ባወቀ አስረስን ከቤቴ አምጥቶ በቤቴ ያስለፈለፈውም ራሱ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነው ብዬ ነው የማምነው።
"…አሁን የተያዘው ሴራ አክራሪ የዐማራ ብሔርተኛ እና የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ፍጹም አማኝ የሆኑ የጎጃም ጀግኖችን ማስወገድ ነው በጎጃም የተያያዙት። ለምሳሌ በቀደም በድሮን ገደብ ላይ የተፈጁትና ያለቁት በሙሉ ምርጥ ምርጥ የዐማራ ታጋይ የጎጃም ፋኖዎች ናቸው። በየትኛውም የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የማይጠፉት እነ አስረስ መዓረይ፣ እነ እሸቱ፣ እነ ማርሸት በዚያ የኮማንዶ ምረቃ ላይ አልተገኙም። ሠልጣኞቹም ከመዋቅር ውጪ ነው የሠለጠኑት። የሥልጠናውም በጀት ከዐማራ ፋኖ በጎጃም የፋይናንስ ቋት የተገኘም አይደለም። አንድ ባለሀብት ነው ገንዘቡን የሰጠው። የብርጌዱ መሪ እና ኋላ እሱም ከጀርባ እንደተመታ የሚነገረለት ሻለቃ መንበሩ ጌታዬም ይሄን አካሄድ በጽኑ መቃወሙን ነው አሁን ጮቄ ላይ ሆኜ እየሰማሁ ያለሁት። በድሮን የተጨፈጨፉትን ከጭፍጨፋው በፊት በአካባቢው ድሮን እየታየች ነውና ልጆቹ ይበተኑ እያሉ የዐማራ ፋኖ በጎጃም የቴሌግራም አክቲቪስቶች አብዝተው ቢጮሁም ምላሽ አላገኙም። ኋላ ላይ ግን ልጆቹ ጭዳ ከሆኑ በኋላ የአዞ እንባ "ጅግና ይሞታል፣ ትግል ይቀጥላል" ብላ ብላ ዲስኩር ከጫካ ውስጥ ተሁኖ ተለፈፈ። ይሄ ልክ አይደለም።
"…አሁን በጎጃም የዐማራ ፋኖ በጎጃም ትልቅ ፈተና ውስጥ ነው ያሚገኘው። የዐማራ ፋኖ አንድነት ይመጣል ተብሎ የሚለፈፈውም በእነዚሁ የዐማራ ፋኖ በጎጃምን እግር ተወርች አስረው ቀፍድደው በያዙት አካላት አማካኝነት ነው። ማርሸት ፀሐዩ በቃል አቀባይነቱ ዕድል አግኝቶ በቅርቡ የምሥራች ጠብቁ የሚለውም ፍጹም ውሸት ነው። እነ አስረስ እያሉ የዐማራ ፋኖ አንድነት የማይታሰብ ነው። ሞጣ እንኳ በአንድ ቪድዮው ላይ አስረስን ሲያስቀር ዘመነን ጨምሮ በሙሉ ፋኖዎችን ባንዳ የሚል ማዕረግ ሰጥቶ ሲያከናንብ ነበር የሰማሁት። ሞጣ የምሥራቅ ጎጃም ፀረ ኦርቶዶክስ መናፍቅ ቅባቴ ነው። በሴራው በምሥራቅ ጎጃም የሚገኙ የተዋሕዶ ጀግኖችንም እየተቀረጠፉ ነው። ማርሸት ፀሐዩ ከግንባሩ ገንዘብ ያዥ ከወሮ ሕይወት ጋር በስልክ ባደረገው ቃለመጠይቅ ላይ በግልጽ የነገራት "ዐማራ ጄኖሳይድ ተፈጸመበት የሚባለው ውሸት ነው። ጭፍጨፋው የዓለም አቀፍ የጄኖሳይድ መመዘኛን አያሟላም" ብሎ የተሟገተ የዐማራ ነፃ አውጪ ፋኖ ቃልአቀባይ ነው። ድሮኗ እነሱን አትነካም። የጎጃም ዐማራ ጀግኖች ግን ተራ በተራ እየተለቀሙ ነው። ጎጃም ጥቁር ከል እየለበሰች ነው። የጀግና መፍለቂያ ሀገር በአመራር ቅሽምና እመቀእመቃት እየወረዱ ነው። ፉከራ፣ ቀረርቶ፣ ሽለላ ብቻውን ለጎጃም ዐማራ ረብ አያመጣለትም። በጎጃም ዶክተሮች በተጠና መልኩ አየተረሸኑ ነው። እየተሰደዱም ነው። መምሕራን እየተጨፈጨፉም፣ እየተሰደዱም ነው። ደንቆሮ፣ ማይም፣ ያልተማረ ትውልድ ጎጃም ላይእንዲበቅል እየተደረገ ነው። ነጋዴና ንግድ ቀዝቅዟል። ያልተማረ ማይም ትውልድ ደግሞ ባርያ ከመሆን የዘለለ ስፍራ አያገኝም። ይሄ ሲነገር ለመፍትሄው ከመራወጥ ይልቅ ለምን ተተቸን እያለ የሚያለቃቅሰው፣ የሚነስረው፣ የሚያንዘረዝረውን መንጋ ማየቱም ያሳቅቃል። ያሳቅቃልም። በጣም ነው የሚያሳፍረው። ቤተሰብህ፣ ትውልድህ በሴራ እያለቀ ነውና መፍትሄ ፈልግ ስትለው ለምን በአደባባይ ተነገረኝ ብሎ ኮሬንቲ ካልጨበጥኩ ብሎ የሚፎገላውን ሳስብ እደመማለሁ። ኩራት እራት አይሆንም እኮ።
"…እና ዘመዴ አሁን የዐማራ ፋኖ አንድነት በቅርቡ የለም ነው የምትለን? የሚል ጥያቄ መነሣቱ አይቀርም። እኔም ምላሼን ይዤ በነገው ርእሰ አንቀጼ ከች እላለሁ። እስከዚያው በዛሬው ርእሰ አንቀጽ ዙሪያ እየተወያየን እንቆያለን።
• ዘመዴ ሚዲያ መጥቷል። አየር ላይም ውሏል።
• የባንዳና የሾተላይ መርዝ ይሽራል።
• የባንዳና የሾተላይ እሾህም ይነቀላል።
• የዐማራ ፋኖ በጎጃምም ከሕመሙ ይፈወሳል።
• ዐማራም እንደ ሕዝብ ድል ያደርጋል።
~ይደፈርሳል…ግን ደግሞ ይጠራል…✊
•••
ሻሎም…! ሰላም…!
ዘመድኩን በቀለ ነኝ።
አሸበርቲው/አስነቀልቲው
ሚያዝያ 15/2017 ዓም
ከራየን ወንዝ ማዶ።