በቱርክ በሬክተር ስኬል 6.2 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ
***
በቱርክ በሬክተር ስኬል 6.2 የተመዘገበ ርዕደ መሬት መከሰቱን የሀገሪቱ አደጋ ስጋት አመራር ባለስልጣን ለአናዱሉ ኤጄንሲ ገልጿል።
ከኢስታንቡል ሲልቨር ክፍለ ከተማ የተነሳው ርዕደ መሬት መላ ከተማዋን እና በዙሪያዋ የሚገኙ ግዛቶችን መናጡን ተከትሎ ሰዎች በፍርሃት ከመኖሪያ ህንጻዎች እየለቀቁ ይገኛሉ ተብሏል።
@ZenaAdis_Ethiopia
***
በቱርክ በሬክተር ስኬል 6.2 የተመዘገበ ርዕደ መሬት መከሰቱን የሀገሪቱ አደጋ ስጋት አመራር ባለስልጣን ለአናዱሉ ኤጄንሲ ገልጿል።
ከኢስታንቡል ሲልቨር ክፍለ ከተማ የተነሳው ርዕደ መሬት መላ ከተማዋን እና በዙሪያዋ የሚገኙ ግዛቶችን መናጡን ተከትሎ ሰዎች በፍርሃት ከመኖሪያ ህንጻዎች እየለቀቁ ይገኛሉ ተብሏል።
@ZenaAdis_Ethiopia