ኢማም ኢብኑ ሙንዚር እንዲህ ይላሉ
ጠቃሚ የሆነን እውቀት ኮፒ የሚያደርግ የሆነን ሰው አጅር ምንዳ አለው ኮፒ ያደረጉውን ያነበበ፣ የፃፈና የሰራበትን ሰውም ምንዳ ያገኛል
ተመልከቱ 👇
ሁለት አጅር ነው የሚያገኘው
አንደኛ ኮፒ ያደረገበትን
ሁለተኛ ሰዎች የተጠቀሙበትን
ስለዚህ አንተ አንብበሀው ተፅኖ ያላሳደረብህን አንተ የላክለትን ሰውዬ ግን ወደ አላህ መመለሻ ሰበብ ሊሆነው ይችላልና ጠቃሚ ፁሁፎችም ይሁኑ ድምፆች ሼር ከማድረግ አትዘናጉ
እዚ ቻናል ውስጥ የሚለቀቅ ነገር
ከቻላቹህ ከነ ሊንኩን ሼር ብታደርጉ መልካም ነው ይሄ ሱቅ አይደለም ስለዲናችን የምንጠቃቀምበት ቻናል ነው
ካልፈለጋቹም ሊንኩን አስወግዳቹህ ሼር አድርጉ መጨረሻ ላይ ተጠቃሚዎቹ እኛው ነን
ብቻ ነብያችን ﷺ በሊغُو ዓኒ ወለው አያህ ያሉትን አንርሳ
قال الإمام ابن المنذر:
وناسخ العلم النافع له أجره وأجر من قرأه أو كتبه أو عمل به.
(الترغيب والترهيب (1/65))
https://t.me/abduselamabumeryem/5412
ጠቃሚ የሆነን እውቀት ኮፒ የሚያደርግ የሆነን ሰው አጅር ምንዳ አለው ኮፒ ያደረጉውን ያነበበ፣ የፃፈና የሰራበትን ሰውም ምንዳ ያገኛል
ተመልከቱ 👇
ሁለት አጅር ነው የሚያገኘው
አንደኛ ኮፒ ያደረገበትን
ሁለተኛ ሰዎች የተጠቀሙበትን
ስለዚህ አንተ አንብበሀው ተፅኖ ያላሳደረብህን አንተ የላክለትን ሰውዬ ግን ወደ አላህ መመለሻ ሰበብ ሊሆነው ይችላልና ጠቃሚ ፁሁፎችም ይሁኑ ድምፆች ሼር ከማድረግ አትዘናጉ
እዚ ቻናል ውስጥ የሚለቀቅ ነገር
ከቻላቹህ ከነ ሊንኩን ሼር ብታደርጉ መልካም ነው ይሄ ሱቅ አይደለም ስለዲናችን የምንጠቃቀምበት ቻናል ነው
ካልፈለጋቹም ሊንኩን አስወግዳቹህ ሼር አድርጉ መጨረሻ ላይ ተጠቃሚዎቹ እኛው ነን
ብቻ ነብያችን ﷺ በሊغُو ዓኒ ወለው አያህ ያሉትን አንርሳ
قال الإمام ابن المنذر:
وناسخ العلم النافع له أجره وأجر من قرأه أو كتبه أو عمل به.
(الترغيب والترهيب (1/65))
https://t.me/abduselamabumeryem/5412