اَلسَلامُ عَلَيْكُم وَرَحْمَةُ اَللهِ وَبَرَكاتُهُ
የፊታችን ጁሙዐ ጥቅምት 22 ከምሸቱ 3:00
ሳአት እስከ ምሽቱ 5:00 ሰአት የሚቁይ የደዕዋ ጥሪ ስናዘጋጅ በታላቅ ደስታ ነው።
በሃገራችን ላይ (ሰሜን ወሎና ደቡብ ወሎ)የተተከለውን የሽርክ ዛፍ እና የቢዳዓ እሾህ ለመመንጥር ከሃገራችን በተውጣጡ የሱና ኡስታዞች ደማቅ የምሽት ፕሮ ግራም ይኖረናል
በመቀጠልም ከጥቅምት 22 ጀምሮ በሰሜንና ደቡቡ በገጠሩ ክፍል በተለያዬ አካባቢ እንዴት ደዕዋውን ተደራሽ እናርገው የሚል የውይይት ቆይታም ይኖረናል ዝግጁ ሁኑና ጠብቁን
ጥቀምት 22
ተጋባዥ እንግዶች
1/ ሸይኸ ይማም ሰይድ ከደሴ ረዕስ
ያለተውሂድ መኖር ካለመኖር ጋር እኩልነው
2 አቡ አሰማ ሸይኽሙሀመድ ሁሴን ከወረባቦ ቢሰቲማ ርዕስ የሽርክ አሰከፊነት እናብዛቱ በሃገራችን እያደረሰ ያለው ከዳት
3 ኡሰታዝ አቡ ሃኒፋ ሁሴን እድሪስ ከደጋን ርዕስ ስለ አሰጭፋሪው መወሊድ ቢዳአነት እና ስለመሰሎቹ ቢዳአዎች
4 ኡሰታዝ አቡ ሙአዝ ከሀርቡ ርዕሰ ጥሪያችን በሰለፎቻችን አጠራር
5/ኡስታዝ ዐብደል ዐዚዝ ከሰሜን ወሎ ርእስ ማስረጃን ከየት እንውሰድ
አሰተባባሪ አቡሁዝይፋ አሊምሸንጋ አህመድ ኑር ናቸው
https://t.me/+JVAWFtd3vIthN2Y0
የፊታችን ጁሙዐ ጥቅምት 22 ከምሸቱ 3:00
ሳአት እስከ ምሽቱ 5:00 ሰአት የሚቁይ የደዕዋ ጥሪ ስናዘጋጅ በታላቅ ደስታ ነው።
በሃገራችን ላይ (ሰሜን ወሎና ደቡብ ወሎ)የተተከለውን የሽርክ ዛፍ እና የቢዳዓ እሾህ ለመመንጥር ከሃገራችን በተውጣጡ የሱና ኡስታዞች ደማቅ የምሽት ፕሮ ግራም ይኖረናል
በመቀጠልም ከጥቅምት 22 ጀምሮ በሰሜንና ደቡቡ በገጠሩ ክፍል በተለያዬ አካባቢ እንዴት ደዕዋውን ተደራሽ እናርገው የሚል የውይይት ቆይታም ይኖረናል ዝግጁ ሁኑና ጠብቁን
ጥቀምት 22
ተጋባዥ እንግዶች
1/ ሸይኸ ይማም ሰይድ ከደሴ ረዕስ
ያለተውሂድ መኖር ካለመኖር ጋር እኩልነው
2 አቡ አሰማ ሸይኽሙሀመድ ሁሴን ከወረባቦ ቢሰቲማ ርዕስ የሽርክ አሰከፊነት እናብዛቱ በሃገራችን እያደረሰ ያለው ከዳት
3 ኡሰታዝ አቡ ሃኒፋ ሁሴን እድሪስ ከደጋን ርዕስ ስለ አሰጭፋሪው መወሊድ ቢዳአነት እና ስለመሰሎቹ ቢዳአዎች
4 ኡሰታዝ አቡ ሙአዝ ከሀርቡ ርዕሰ ጥሪያችን በሰለፎቻችን አጠራር
5/ኡስታዝ ዐብደል ዐዚዝ ከሰሜን ወሎ ርእስ ማስረጃን ከየት እንውሰድ
አሰተባባሪ አቡሁዝይፋ አሊምሸንጋ አህመድ ኑር ናቸው
https://t.me/+JVAWFtd3vIthN2Y0