ግብጽ እና ኤርትራ መርዶ ላይ ናቸው። ፈረሶቻቸው የሚገቡበት ጎድጓድ አጥተዋል። ጀግናው የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሶማሊያ፣ ሞቃዲሾ ገብቷል።
ጠ/ሚ ዐቢይ እና ፕ/ት ሀሰን ሼክ በጋራ በሰጡት መግለጫ በሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች መካከል ያለውን ጥልቅ ታሪካዊ ትሥሥር እና የጋራ ድንበርን ከግንዛቤ በማስገባት በተጠናከረ ዲፕሎማሲያዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ትብብር የበለጠ ማጠናከር የሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
Ahmed Habib Alzarkawi
ጠ/ሚ ዐቢይ እና ፕ/ት ሀሰን ሼክ በጋራ በሰጡት መግለጫ በሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች መካከል ያለውን ጥልቅ ታሪካዊ ትሥሥር እና የጋራ ድንበርን ከግንዛቤ በማስገባት በተጠናከረ ዲፕሎማሲያዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ትብብር የበለጠ ማጠናከር የሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።
Ahmed Habib Alzarkawi