የአማራ ፋኖ በጎጃም አደረጃጅቱን እያጠነከረ ይገኛል።
በአማራ ፋኖ ጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ሥር የሚገኘው ሶማ ብርጌድ ከቀን 29/6/2017 - 01/07/2017 ዓ.ም ድረስ ልዩ ጉባኤ አድርጓል።
በጉባኤው የሶማ ብርጌድ አመራርና የሁሉም ሻለቃ ተወካይ አባላት፣የ8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አመራሮች እንዲሁም የአማራ ፋኖ በጎጃም የፖለቲካ መኮንኖች ተሳታፊ ሆነዋል።
ሦስት(3) ተከታታይ ቀናትን በፈጀው ጉባኤ አጠቃላይ የብርጌዱ የሥራ አፈፃፀም በጥልቀት የተገመገመ ሲሆን ወቅታዊ የሕዝብ ጥያቄዎችና ፍላጎቶች በልኩ ተዳሰው ተለይተውበታል።
በመጨረሻም የብርጌድ አመራር እንደገና የማዋቀር (Reform) ሥራ በመሥራት እና ቀጣይ የሥራ አቅጣጫዎችን በማሥቀመጥ ጉባኤው ተጠናቋል።
አዲስ የብርጌድ አመራሮች ዝርዝር፦
1. ሰብሳቢ - ፋኖ እርቂሁን ጫኔ
1.1. ም/ሰብሳቢ - ፋኖ አብርሃም አበበ
2. ጽ/ቤት ኃላፊ - ፋኖ ወንዴ የሺዋስ
3. ወታደራዊ አዛዥ - ፋኖ አሳምነው አንዳርጌ
3.1. ም/ወታደራዊ አዛዥ - ፋኖ ፋንታሁን አለማየሁ
4. ዘመቻ መሪ - ፋኖ ይከበር ኃይሉ
4.1. ም/ዘመቻ መሪ - ፋኖ ምናለ ተሜ
5. የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ - ዋና ሳጅን ይልቃል አስሬ
6. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ - ፋኖ መንበረ ልዑል
7. ሕዝብ ግንኙነት - ፋኖ ሙሉቀን ካሣ
8. የፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ - ፋኖ ስማቸው ዘሩ
9. የሎጀስቲክስ ኃላፊ - ፋኒት ትዕግስት ጫንያለው
10. የሰው ሀብት - ፋኖ ሙሉቀን ግዛቸው
11. ኦርዲናንስ - ፋኖ ልየው ይበልጥ
12. መረጃና ደህንነት ........
13. ጤና ዘርፍ ኃላፊ - ፋኖ አስናቀ ደምሴ
14. ወታደራዊ አስተዳደር - ፋኖ መንበሩ ሹማቸው
15. ቀጠናዊ ትስስር ኃላፊ - ፋኖ አሳምነው በላይነህ
16. የሥልጠና ዘርፍ ኃላፊ - ኮማንዶ አቡሽ ባንቲ
17. የሕግ ክፍል - ዋና ሳጅን ደምመላሽ
- ፋኖ መኩ ጌትነት ሆነው ተመረጠዋል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም!!!
በአማራ ፋኖ ጎጃም 8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ሥር የሚገኘው ሶማ ብርጌድ ከቀን 29/6/2017 - 01/07/2017 ዓ.ም ድረስ ልዩ ጉባኤ አድርጓል።
በጉባኤው የሶማ ብርጌድ አመራርና የሁሉም ሻለቃ ተወካይ አባላት፣የ8ኛ በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አመራሮች እንዲሁም የአማራ ፋኖ በጎጃም የፖለቲካ መኮንኖች ተሳታፊ ሆነዋል።
ሦስት(3) ተከታታይ ቀናትን በፈጀው ጉባኤ አጠቃላይ የብርጌዱ የሥራ አፈፃፀም በጥልቀት የተገመገመ ሲሆን ወቅታዊ የሕዝብ ጥያቄዎችና ፍላጎቶች በልኩ ተዳሰው ተለይተውበታል።
በመጨረሻም የብርጌድ አመራር እንደገና የማዋቀር (Reform) ሥራ በመሥራት እና ቀጣይ የሥራ አቅጣጫዎችን በማሥቀመጥ ጉባኤው ተጠናቋል።
አዲስ የብርጌድ አመራሮች ዝርዝር፦
1. ሰብሳቢ - ፋኖ እርቂሁን ጫኔ
1.1. ም/ሰብሳቢ - ፋኖ አብርሃም አበበ
2. ጽ/ቤት ኃላፊ - ፋኖ ወንዴ የሺዋስ
3. ወታደራዊ አዛዥ - ፋኖ አሳምነው አንዳርጌ
3.1. ም/ወታደራዊ አዛዥ - ፋኖ ፋንታሁን አለማየሁ
4. ዘመቻ መሪ - ፋኖ ይከበር ኃይሉ
4.1. ም/ዘመቻ መሪ - ፋኖ ምናለ ተሜ
5. የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ - ዋና ሳጅን ይልቃል አስሬ
6. አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ - ፋኖ መንበረ ልዑል
7. ሕዝብ ግንኙነት - ፋኖ ሙሉቀን ካሣ
8. የፋይናንስ ዘርፍ ኃላፊ - ፋኖ ስማቸው ዘሩ
9. የሎጀስቲክስ ኃላፊ - ፋኒት ትዕግስት ጫንያለው
10. የሰው ሀብት - ፋኖ ሙሉቀን ግዛቸው
11. ኦርዲናንስ - ፋኖ ልየው ይበልጥ
12. መረጃና ደህንነት ........
13. ጤና ዘርፍ ኃላፊ - ፋኖ አስናቀ ደምሴ
14. ወታደራዊ አስተዳደር - ፋኖ መንበሩ ሹማቸው
15. ቀጠናዊ ትስስር ኃላፊ - ፋኖ አሳምነው በላይነህ
16. የሥልጠና ዘርፍ ኃላፊ - ኮማንዶ አቡሽ ባንቲ
17. የሕግ ክፍል - ዋና ሳጅን ደምመላሽ
- ፋኖ መኩ ጌትነት ሆነው ተመረጠዋል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም!!!