የትምህርት ሚንስቴር ማስታወቂያ
የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመዉጫ ፈተና (EXIT EXAM) የሰዓት ለውጥ ማድረግን ይመለከታል።
ዓርብ ጥር 30/2017 ዓ.ም ጠዋት 5፡30 የሚጀምረው ፈተና ወደ 7፡30 እንዲሁም ከሰዓት በኋላ 8:30 የሚጀምረው ወደ 10፡30 የተቀየረ ሲሆን የመፈተኛ ማዕከላት በነበሩበት የሚቀጥሉ መሆኑን እንገልጻለን። (ትምህርት ሚኒስቴር)
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
የቅድመ ምረቃ ፕሮግራሞች የመዉጫ ፈተና (EXIT EXAM) የሰዓት ለውጥ ማድረግን ይመለከታል።
ዓርብ ጥር 30/2017 ዓ.ም ጠዋት 5፡30 የሚጀምረው ፈተና ወደ 7፡30 እንዲሁም ከሰዓት በኋላ 8:30 የሚጀምረው ወደ 10፡30 የተቀየረ ሲሆን የመፈተኛ ማዕከላት በነበሩበት የሚቀጥሉ መሆኑን እንገልጻለን። (ትምህርት ሚኒስቴር)
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news