#TigrayEducationBureau
በትግራይ ክልል የ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 4-6/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
የክልሉ አጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኤጀንሲ የትምህርት ምዘናና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ዳይሬክቶሬት ለወረዳ ትምህርት ጽ/ቤቶች በላከው ሰርኩላር፥ ጽ/ቤቶቹ አስፈላጊውን ዝግጅት እነዲያደርጉ አሳስቧል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
በትግራይ ክልል የ2017 ዓ.ም ሁለተኛ ዙር የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 4-6/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
የክልሉ አጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ኤጀንሲ የትምህርት ምዘናና ሀገር አቀፍ ፈተናዎች ዳይሬክቶሬት ለወረዳ ትምህርት ጽ/ቤቶች በላከው ሰርኩላር፥ ጽ/ቤቶቹ አስፈላጊውን ዝግጅት እነዲያደርጉ አሳስቧል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news