መምህር ዘመድኩን በቀለ "ዋን አማራ" የተባለን ፀረ-አማራ በታኝ ቡድንን ብዙ ዋጋ ካስከፈሉን በኋላም ቢሆን ማጋለጥ መጀመርክን ይበል ብለናል።
የዚህን ስብስብ አደገኝነትና በታኝ አካሄድ ሳይረዳ፣ በግልብ በአጋፋሪነት ለተሰደረው የማህበራዊ ሚዲያ ታዳሚ ይበልጥ እውነትን መግለጥ ከማንም በላይ አሁንም ከአንተ ይጠበቃል - ለምን? አንተን አምነው እነዚህን የጭቃ እሾሆችን ከእነ ግሳንግሳቸው የተቀበሉ ወገኖች በውል ሊነቁ የግድ ስለሚል።
የዚህን ስብስብ አደገኝነትና በታኝ አካሄድ ሳይረዳ፣ በግልብ በአጋፋሪነት ለተሰደረው የማህበራዊ ሚዲያ ታዳሚ ይበልጥ እውነትን መግለጥ ከማንም በላይ አሁንም ከአንተ ይጠበቃል - ለምን? አንተን አምነው እነዚህን የጭቃ እሾሆችን ከእነ ግሳንግሳቸው የተቀበሉ ወገኖች በውል ሊነቁ የግድ ስለሚል።