ለማሳወቅ ያህል፦
ሰላም የቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቤተሰቦች
ዓመታዊ የኢንተርኔት ጥቅል ከህዋዌ ተንቀሳቃሽ ሞደም ጋር በአንድ ወንድሜ አማካኝነት በስጦታ ተበርክቶልኝ በዚህ ቻናል የተለያዩ ቅዱሳን አበው በተለይም የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ጽሑፎችን ስንለቅ እና ስንማማር ከርመናል።
አሁን ላይ ከነገ ጥር 27/2017 ዓም ጀምሮ የኢንተርኔት አገልግሎቱ ስለሚያልቅ በየዕለቱ የምናስተላልፈው ጽሑፍ እንደባለፉት ጊዜያት በየእለቱ ላይኾን ስለሚችል ከወዲኹ ይቅርታ እየጠየቅን፥ የኢንተርኔት አክሰስ ሲገኝ ግን አጋጣሚውን በመጠቀም የተለመደውን አገልግሎት የምንሰጥ ይሆናል።
@natansolo
ሰላም የቤተ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ቤተሰቦች
ዓመታዊ የኢንተርኔት ጥቅል ከህዋዌ ተንቀሳቃሽ ሞደም ጋር በአንድ ወንድሜ አማካኝነት በስጦታ ተበርክቶልኝ በዚህ ቻናል የተለያዩ ቅዱሳን አበው በተለይም የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ጽሑፎችን ስንለቅ እና ስንማማር ከርመናል።
አሁን ላይ ከነገ ጥር 27/2017 ዓም ጀምሮ የኢንተርኔት አገልግሎቱ ስለሚያልቅ በየዕለቱ የምናስተላልፈው ጽሑፍ እንደባለፉት ጊዜያት በየእለቱ ላይኾን ስለሚችል ከወዲኹ ይቅርታ እየጠየቅን፥ የኢንተርኔት አክሰስ ሲገኝ ግን አጋጣሚውን በመጠቀም የተለመደውን አገልግሎት የምንሰጥ ይሆናል።
@natansolo