Репост из: የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር - INSA
የሳይበር ጥቃት በተቋማት ላይ የሚያደርሳቸዉ ዋና ዋና ጉዳቶች
👉መልካም ስም ማጠልሸት፤
👉መሰረተ-ልማት ማዉደም፤
👉ትርፋማነትን ማሳጣት፤
👉ተወዳዳሪነት እና ህልዉና ማሳጣት፤
👉ሚስጥራዊ ሰነዶችን እና ተግባራትን ይፋ ማድረግ፤
👉የእለት ተእለት ተግባራትን ማስተጓጎል ይገኙበታል፤
👉መልካም ስም ማጠልሸት፤
👉መሰረተ-ልማት ማዉደም፤
👉ትርፋማነትን ማሳጣት፤
👉ተወዳዳሪነት እና ህልዉና ማሳጣት፤
👉ሚስጥራዊ ሰነዶችን እና ተግባራትን ይፋ ማድረግ፤
👉የእለት ተእለት ተግባራትን ማስተጓጎል ይገኙበታል፤