ጎረቤታችን ሶማሊያ ለSTARLINK የስራ ፈቃድ ሰጠች።
የሶማሊያ ብሄራዊ ኮሙዩኒኬሽን ባለስልጣን ስታርሊንክን በመላ ሀገሪቱ የሳተላይት የኢንተርኔት አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር በይፋ ፍቃድ ሰጥቷል።
በሞቃዲሾ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት ላይ የስታርሊንክ ተወካዮች አገልግሎቱ በቅርቡ በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል፣ ይህም ከከተማ ርቀው በሚገኙ ገጠራማ የሀገሪቱን ክልሎች የኢንተርኔት አገልግሎትን ለማስፋት ይረዳል።
ምንጭ: Bloomberg
እኛ ሀገር የሚጀመር ይመስላችኋል? 😋
የሶማሊያ ብሄራዊ ኮሙዩኒኬሽን ባለስልጣን ስታርሊንክን በመላ ሀገሪቱ የሳተላይት የኢንተርኔት አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር በይፋ ፍቃድ ሰጥቷል።
በሞቃዲሾ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት ላይ የስታርሊንክ ተወካዮች አገልግሎቱ በቅርቡ በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል፣ ይህም ከከተማ ርቀው በሚገኙ ገጠራማ የሀገሪቱን ክልሎች የኢንተርኔት አገልግሎትን ለማስፋት ይረዳል።
ምንጭ: Bloomberg
እኛ ሀገር የሚጀመር ይመስላችኋል? 😋