የልጆቼ አባት በክርስቶስ ፍቅር ሁልግዜ የምወደዉ ዶክተር ወዳጄነህ ወደ አገልግሎቱ ቢመለስ መልካም እንደሆነ ይሰማኛል፣ በተለይ እጅግ ብዙ ነፍሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት እንደሚጨምር አምናለሁ!
የእግዚአብሔር ፀጋ አሁንም በእሱ እየሰራ እንዳለ አዉቃለሁ።
አይ በዚህና በዚያ ምክንያት ማገልገል የለበትም የሚል ካለ በደሉን ሁሉ አንድ ሳይቀር በእኔ ላይ ቁጠሩት! እዉነት ለመናገር ይሄ ሁሉ አገልጋይ ፍፁም ሆኖ ነዉ የሚያገለግለዉ? ስንተዋወቅ አንተናነቅ እንደተባለዉ ነዉ! የእግዚአብሔር ምህረት ሸፍኖለት ነዉ በአብዛኛዉ አገልጋይ መድረክ ላይ የሚቆመዉ እንጂ ብዙ ነዉ ጉዱ። በእሱ ላይ ያላችሁን የትኛዉንም ቅሬታ በእኔ ላይ ቁጠሩት ወይም ጨርሳችሁ ምህረት አድርጉለትና እግዚአብሔር በእርሱ የሚሰራዉን ተመልከቱ!
በሁለታችንም ማንም ባይፈርድብን በጣም ደስ ይለኛል ያሳለፍነዉን የሚያዉቅ የለምና!ነገር ግን የግድ በአንዳችሁ መፍረድ አለብን አንዳችሁ ከአገልግሎት መገለል አለባችሁ ከተባለ በእኔ ላይ ፍረዱ እኔን ከአገልግሎት አግልሉኝ እሱ ያገልግል።
ፈፅማችሁ ምህረት አድርጉና በክብር ወደ አገልግሎቱ መልሱት ያገልግል!
መከሩን ወደጎተራዉ ያስገባ።
@christian_mezmur⭐️
የእግዚአብሔር ፀጋ አሁንም በእሱ እየሰራ እንዳለ አዉቃለሁ።
አይ በዚህና በዚያ ምክንያት ማገልገል የለበትም የሚል ካለ በደሉን ሁሉ አንድ ሳይቀር በእኔ ላይ ቁጠሩት! እዉነት ለመናገር ይሄ ሁሉ አገልጋይ ፍፁም ሆኖ ነዉ የሚያገለግለዉ? ስንተዋወቅ አንተናነቅ እንደተባለዉ ነዉ! የእግዚአብሔር ምህረት ሸፍኖለት ነዉ በአብዛኛዉ አገልጋይ መድረክ ላይ የሚቆመዉ እንጂ ብዙ ነዉ ጉዱ። በእሱ ላይ ያላችሁን የትኛዉንም ቅሬታ በእኔ ላይ ቁጠሩት ወይም ጨርሳችሁ ምህረት አድርጉለትና እግዚአብሔር በእርሱ የሚሰራዉን ተመልከቱ!
በሁለታችንም ማንም ባይፈርድብን በጣም ደስ ይለኛል ያሳለፍነዉን የሚያዉቅ የለምና!ነገር ግን የግድ በአንዳችሁ መፍረድ አለብን አንዳችሁ ከአገልግሎት መገለል አለባችሁ ከተባለ በእኔ ላይ ፍረዱ እኔን ከአገልግሎት አግልሉኝ እሱ ያገልግል።
ፈፅማችሁ ምህረት አድርጉና በክብር ወደ አገልግሎቱ መልሱት ያገልግል!
መከሩን ወደጎተራዉ ያስገባ።
@christian_mezmur⭐️