የአሜን ሆስፒታል ህክምና ማስረጃ
👉 ህፃን ሄቨን ን አስመልክቶ
ለባህርዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ
8ኛ ዋና ፓሊስ ጣቢያ
ህፃን አሜን አወት ግርማ የተባለች ግለሰብ ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓ.ም ህክምና ማዐከላችን ስትደርስ ምንም አይነት የህይወት እስትንፋስ አልነበራትም::
1. በወቅቱ ሙሉ ሰውነቷና ልብሷ በውሀ የራስ ነበር
2. አንገቷ ላይ የእጅ ምልክት ( strangulation marks) ነበራት
3. እንዲሁም
ድንግልናዋም ያልነበረ መሆኑን ስናረጋግጥ ለበለጠ የአስክሬን ምርመራ ወደ ፈለገ-ህይወት ሪፈራል ሆስፒታል የላክናት መሆኑን እንገልፃለን::
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ :- ለሜዲካል ዳሬክተር
አሜን የህክምና አገልግሎት ኃ/የተ/የግል/ማህበር
Amen Medical Services PLC
👉 ህፃን ሄቨን ን አስመልክቶ
ለባህርዳር ከተማ ፓሊስ መምሪያ
8ኛ ዋና ፓሊስ ጣቢያ
ህፃን አሜን አወት ግርማ የተባለች ግለሰብ ሐምሌ 25 ቀን 2015 ዓ.ም ህክምና ማዐከላችን ስትደርስ ምንም አይነት የህይወት እስትንፋስ አልነበራትም::
1. በወቅቱ ሙሉ ሰውነቷና ልብሷ በውሀ የራስ ነበር
2. አንገቷ ላይ የእጅ ምልክት ( strangulation marks) ነበራት
3. እንዲሁም
ድንግልናዋም ያልነበረ መሆኑን ስናረጋግጥ ለበለጠ የአስክሬን ምርመራ ወደ ፈለገ-ህይወት ሪፈራል ሆስፒታል የላክናት መሆኑን እንገልፃለን::
ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ :- ለሜዲካል ዳሬክተር
አሜን የህክምና አገልግሎት ኃ/የተ/የግል/ማህበር
Amen Medical Services PLC