«إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُكُمْ أَن تُؤَدُّوا الْأَمَانَاتِ إِلَىٰ أَهْلِهَا وَإِذَا حَكَمْتُم بَيْنَ النَّاسِ أَن تَحْكُمُوا بِالْعَدْلِ ۚ إِنَّ اللَّهَ نِعِمَّا يَعِظُكُم بِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ كَانَ سَمِيعًا بَصِيرًا»
«አላህ በአደራ መልክ የተሰጣችሁን ንብረት ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በፍትህ እንድትፈርዱ (ያዛችኋል)፡፡ አላህ እናንተን የሚገስፅበት ነገር ምነኛ ያማረ ሆነ! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡»(ሱረቱ አን-ኒሳእ:58)
«አላህ በአደራ መልክ የተሰጣችሁን ንብረት ወደ ባለቤቶቻቸው እንድታደርሱ ያዛችኋል፡፡ በሰዎችም መካከል በፈረዳችሁ ጊዜ በፍትህ እንድትፈርዱ (ያዛችኋል)፡፡ አላህ እናንተን የሚገስፅበት ነገር ምነኛ ያማረ ሆነ! አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡»(ሱረቱ አን-ኒሳእ:58)