🌺🌺👇
✍ ያለንበት ወር የቁርዓን ወር ነው የቲላዋ ወር!! ቁርዓን በብዛት የሚቀራበት ወቅት ነው!!
✍ وكان السلف الصالح يكثرون من تلاوة القرآن في رمضان.
✍ ደጋግ ሰለፎች በረመዷን ቁርዓን ማንበብን ያበዙ ነበር።
✍ كان الإمام الزهري رحمه الله إذا دخل رمضان يقول إنما هو تلاوة القرآن،وإطعام الطعام.
✍ ኢማሙ ዙህሪይ رحمه الله ረመዷን ሲገባ እንዲህ ይል ነበር" እሱማ የቲላዋ ምግም የመመገቢያ ወር ነው""
✍ ግን ብዙ እህቶች ሀይድን ምክንያት በማድረግ ሶስት ስድስት ሰባት ቀን ወይም እንደ አዳቸው ያለምንም ቲላዋ እነዚህን የተከበሩ ቀናቶች ያሳልፏቸዋል!!
‼️ #ለምን?? ለእነሱ ከልካይ መረጃ አላቸውን?? ቁርዓንን ሀይድ ላይ ሆና እንዳትነካ የሚል መረጃ አላቸውን??
✍ ታላቁ ሙሀዲስ ፈዲለቱ ሸይኽ አቡ ዓብደረህማን ሙቅቢል ቢን ሀዲ አል-ዋድዕይ رحمه اللّه تعالى እንዲህ ዓይነት ጥያቄ ቀረበለት👇
✍ : ما حكم مس المصحف المرأة الحائض من غير حائل؟وكذالك ما حكم دخول المسجد أيضا للمرأة الحائض والنفساء؟
✍ ሀይድ ላይ ለሆነች ሴት ቁርዓንን ያለ መጋረጃ መንካቷ ሁክሙ እንዴት ነው?እንደዚሁም ሀይድ ላይ ወይም ኒፋሳ ላይ ያለች ሴት መስጂድ መግባቷስ ሁክሙ እንዴት ነው??
🌺 እንዲህም ሲል መለሰ رحمه الله تعالـﮯ🌺👇
✍ الحمد لله وصلاة والسلام على رسول الله،صلى الله عليه و على آله وسلم وأصحابه ومن والاه،وأشهد أن لا إله إلا الله وحده لا شريك له وأشهد أن محمد عبده ورسوله،
👈 أما بعد
✍ فحكم مس المصحف الحائض بدون حائل #جائز، لعدم ورود الدليل الصحيح في ذلك،
✍ ሀይድ ላይ ያለችዋ ቁርዓንን ያለ መጋረጃ መንካት #የተፈቀደ ነው፡ በዚህ ላይ ምንም አይነት ትክክለኛ መረጃወች ስላልመጡ!!(ይከለከላል ሀራም ነው የሚል ምንም አይነት ትክክለኛ መረጃ የለም ስለዚህ ዓስሉ ጃኢዝ ነው)
✍ وأما قول الله تعالى: [[ لا يمسه إلا المطهرون ]] ( الواقعة:٧٨)) فالمراد بهم #الملائكة،
✍كما قال سبحانه وتعالـﮯ في كتابه الكريم:[[ وما تتنزلت به ٱلشياطين ]] ( الشعراء: ٢١٠) أي بالقرآن [[ وما ينبغي لهم وما يستطيعون،إنهم عن ٱلسمع لمعزولون]] ( الشعراء ٢١٢،٢١١)
✍ [[ ንፁሁኖች እንጂ አይነኩትም]]( አል-ዋቂዓ 79) የሚለው የالله تعالـﮯ ንግግርማ #መላኢኮችን ነው የተፈለጉበት!!
✍ ልክ سبحانه وتعالـﮯ በተከበረው ኪታቡ ላይ እንዳለው👉[[ ሸይጧኖች አላወረዱትም,ለእነሱ አይገባቸው]](አሹዕራ 210)
✍ ማለትም ለእነሱ አይገባቸውም አይችሉምም, እነሱ ከመስማት የተራቁ(የተወገዱ)ናቸው]]( አሹዕራ 211, 212,)
✍ نعم، والإمام مالك رحمه الله تعالـﮯ يقول في موطإه : إن أحسن ما فسر به هذه الآية وهي قوله تعالـﮯ: [[ لا يمسه إلا المطهرون]] أحسن ما فسر هو قوله تعالـﮯ:👇
✍ [[ كلا إنها تذكرة ، فمن شاء ذكرة،في صحف مكرمة، مرفوعة مطهرة، بأيدى سفرة ،كرام بررة]] ( عبس ١١-١٦)
✍ አዎ, ኢማሙ ማሊክ رحمه الله تعالـﮯ ሙወጦዑ ላይ እንዲህ ይላል ይሄንን አያ ባማረ ሁኔታ የሚፈስረው [[ ንፁሀኖች እንጁ አይነኩትም ]] የሚለውን ንግግር ባማረ ሁኔታ የፈሰረው የالله تعالى ንግግር ነው እሱም👇
✍ [[ እሷ መገሰጫ ናት, የሻ ሰው ይገሰጥ,በተከበረ ሱሁፍ ላይም ናት, ንፁህ እና ከፍ ያለች ናት,በመላኢኮች እጅ ላይ ናት) الملائكة الذين هم السفراء بين الله وبين عباده),የተከበሩ እና ንፁሆች(በሆኑት እጅ ነው የዕኒ ቁርዓን)
✍ المراد بهم في هذه الآية الملائكة، وكذالك أيضاً آية الواقعة وهي [[ والمراد بهم في هذه الآية الملائكة،👈(١) والله سبحانه وتعالـﮯ أعلم.
✍ በዚህ አያ ላይ የታሰበው መላዒኮችን ነው👆 ዋቂዓ ላይ ያለውም አያ [[ لا يمسه إلا [[ المطهرون ሙራዱ መላኢኮችን ነው!! الله سبحانه وتعالـﮯ أعلم!!
(١)👉 الموطأ-رواي يحيى الليثي-( ١٩٩/١)
✍ هذا، وأما دخول المسجد الحائض فلا أعلم دليلاً من الكتاب والسنة يمنع من ذلك
✍ ሀይደኛዋ መስጂድ መግባቷማ ከቁርዓንም ከሀዲስም በዚህ ነገር ላይ #ከልካይ መረጃን አላውቅም!!
✍ وحديث: ""إني لا أحل المسجد الحائض ولا جنب"" هذا الحديث ضعيف،
✍ ንህ ሀዲስ"" እኔ መስጅድን ለሀይደኛ እና ለጁኑብ አልፈቅድም"" የሚለው #ዶዒፍ ነው!!
✍والنبي صلى الله عليه وسلم يقول لعايشة :"" إن حيضتك ليست في يدك""
✍ ነብዩ ﷺ ለዓኢሻ እንዲህ ይሏታል "" ሀጅሽ በእጅሽ አይደለም""
✍ ويقول أيضاً لها :"" افعلي ما يفعل الحاج غير أن لا تطوفي بالبيت ""
✍ እንዲህም ይሏት ነበር "" ሀጃጆች የሚሰሩትን ሁሉ ስሪ ጧፍ ሲቀር"" ( ከሀጃጆች ስራ መካከል ቁርዓን መቅራት መስጂድ መቀመጥ ዋና ዋናዎቹ ናቸው)
✍ نعم وكان هناك امرأة لها خيمة في المسجد وتبيت في المسجد، والمرأة هي من النساء، يأتيها ما يأتي النساء، فما قال النبي صلى الله عليه وسلم إذا جاءتك الحيضة #فاخرجي،
✍ አዎ, አንዲት ሴትም ነበረች መስጂድ ውስጥ ግርዶሽ ተደርጎላት መስጅድ ውስጥ ታድር ነበር ። ያቺ ሴት ከሴቶች ናት ሴት የሚመጣት እሷም ይመጣታል ነብዩ ﷺ ሀይድሽ ሲመጣ #ውጪ አላሏትም
👈 ففيه دليل على أنه #يجوز للمرأة أن تدخل المسجد وهي حائض وهكذا نفساء والله سبحانه وتعالـﮯ أعلم
✍ ይህ ሀይደኛዋ እንዲሁም ኒፋስተኛዋ መስጅድ መግባት #እንደሚፈቀድ ያመላክታል والله سبحانه وتعالـﮯ أعلم.
✍#ምንጭ_ከዚህ👇
#عناقد_الكرامة_بالإجابة_على_اسئلة_نساء_أهل_تهامة.
📚 إعداد وتعلق أم رواحة بنت درويش.
=====🍃🌺🍃=====
✍ ኡኽታ በዶዒፍ ሀዲስ የሚበጅሽን እንዳታጪ... ሀያ ወደ ስራ መቅራት ይቻልልሻል ቅሪ አንቺ የالله ባሪያ‼️‼️
✍ ምናልባትም ያቺ እህቴ ይህ አልደረሳት ይሆናል!! እናድርስላት
جزى الله خيرا كل من قرأها ولمن نشرها بين المسلمين!!
https://telegram.me/dewaselefyabewuchale
https://telegram.me/dewaselefyabewuchale
✍ ያለንበት ወር የቁርዓን ወር ነው የቲላዋ ወር!! ቁርዓን በብዛት የሚቀራበት ወቅት ነው!!
✍ وكان السلف الصالح يكثرون من تلاوة القرآن في رمضان.
✍ ደጋግ ሰለፎች በረመዷን ቁርዓን ማንበብን ያበዙ ነበር።
✍ كان الإمام الزهري رحمه الله إذا دخل رمضان يقول إنما هو تلاوة القرآن،وإطعام الطعام.
✍ ኢማሙ ዙህሪይ رحمه الله ረመዷን ሲገባ እንዲህ ይል ነበር" እሱማ የቲላዋ ምግም የመመገቢያ ወር ነው""
✍ ግን ብዙ እህቶች ሀይድን ምክንያት በማድረግ ሶስት ስድስት ሰባት ቀን ወይም እንደ አዳቸው ያለምንም ቲላዋ እነዚህን የተከበሩ ቀናቶች ያሳልፏቸዋል!!
‼️ #ለምን?? ለእነሱ ከልካይ መረጃ አላቸውን?? ቁርዓንን ሀይድ ላይ ሆና እንዳትነካ የሚል መረጃ አላቸውን??
✍ ታላቁ ሙሀዲስ ፈዲለቱ ሸይኽ አቡ ዓብደረህማን ሙቅቢል ቢን ሀዲ አል-ዋድዕይ رحمه اللّه تعالى እንዲህ ዓይነት ጥያቄ ቀረበለት👇
✍ : ما حكم مس المصحف المرأة الحائض من غير حائل؟وكذالك ما حكم دخول المسجد أيضا للمرأة الحائض والنفساء؟
✍ ሀይድ ላይ ለሆነች ሴት ቁርዓንን ያለ መጋረጃ መንካቷ ሁክሙ እንዴት ነው?እንደዚሁም ሀይድ ላይ ወይም ኒፋሳ ላይ ያለች ሴት መስጂድ መግባቷስ ሁክሙ እንዴት ነው??
🌺 እንዲህም ሲል መለሰ رحمه الله تعالـﮯ🌺👇
✍ الحمد لله وصلاة والسلام على رسول الله،صلى الله عليه و على آله وسلم وأصحابه ومن والاه،وأشهد أن لا إله إلا الله وحده لا شريك له وأشهد أن محمد عبده ورسوله،
👈 أما بعد
✍ فحكم مس المصحف الحائض بدون حائل #جائز، لعدم ورود الدليل الصحيح في ذلك،
✍ ሀይድ ላይ ያለችዋ ቁርዓንን ያለ መጋረጃ መንካት #የተፈቀደ ነው፡ በዚህ ላይ ምንም አይነት ትክክለኛ መረጃወች ስላልመጡ!!(ይከለከላል ሀራም ነው የሚል ምንም አይነት ትክክለኛ መረጃ የለም ስለዚህ ዓስሉ ጃኢዝ ነው)
✍ وأما قول الله تعالى: [[ لا يمسه إلا المطهرون ]] ( الواقعة:٧٨)) فالمراد بهم #الملائكة،
✍كما قال سبحانه وتعالـﮯ في كتابه الكريم:[[ وما تتنزلت به ٱلشياطين ]] ( الشعراء: ٢١٠) أي بالقرآن [[ وما ينبغي لهم وما يستطيعون،إنهم عن ٱلسمع لمعزولون]] ( الشعراء ٢١٢،٢١١)
✍ [[ ንፁሁኖች እንጂ አይነኩትም]]( አል-ዋቂዓ 79) የሚለው የالله تعالـﮯ ንግግርማ #መላኢኮችን ነው የተፈለጉበት!!
✍ ልክ سبحانه وتعالـﮯ በተከበረው ኪታቡ ላይ እንዳለው👉[[ ሸይጧኖች አላወረዱትም,ለእነሱ አይገባቸው]](አሹዕራ 210)
✍ ማለትም ለእነሱ አይገባቸውም አይችሉምም, እነሱ ከመስማት የተራቁ(የተወገዱ)ናቸው]]( አሹዕራ 211, 212,)
✍ نعم، والإمام مالك رحمه الله تعالـﮯ يقول في موطإه : إن أحسن ما فسر به هذه الآية وهي قوله تعالـﮯ: [[ لا يمسه إلا المطهرون]] أحسن ما فسر هو قوله تعالـﮯ:👇
✍ [[ كلا إنها تذكرة ، فمن شاء ذكرة،في صحف مكرمة، مرفوعة مطهرة، بأيدى سفرة ،كرام بررة]] ( عبس ١١-١٦)
✍ አዎ, ኢማሙ ማሊክ رحمه الله تعالـﮯ ሙወጦዑ ላይ እንዲህ ይላል ይሄንን አያ ባማረ ሁኔታ የሚፈስረው [[ ንፁሀኖች እንጁ አይነኩትም ]] የሚለውን ንግግር ባማረ ሁኔታ የፈሰረው የالله تعالى ንግግር ነው እሱም👇
✍ [[ እሷ መገሰጫ ናት, የሻ ሰው ይገሰጥ,በተከበረ ሱሁፍ ላይም ናት, ንፁህ እና ከፍ ያለች ናት,በመላኢኮች እጅ ላይ ናት) الملائكة الذين هم السفراء بين الله وبين عباده),የተከበሩ እና ንፁሆች(በሆኑት እጅ ነው የዕኒ ቁርዓን)
✍ المراد بهم في هذه الآية الملائكة، وكذالك أيضاً آية الواقعة وهي [[ والمراد بهم في هذه الآية الملائكة،👈(١) والله سبحانه وتعالـﮯ أعلم.
✍ በዚህ አያ ላይ የታሰበው መላዒኮችን ነው👆 ዋቂዓ ላይ ያለውም አያ [[ لا يمسه إلا [[ المطهرون ሙራዱ መላኢኮችን ነው!! الله سبحانه وتعالـﮯ أعلم!!
(١)👉 الموطأ-رواي يحيى الليثي-( ١٩٩/١)
✍ هذا، وأما دخول المسجد الحائض فلا أعلم دليلاً من الكتاب والسنة يمنع من ذلك
✍ ሀይደኛዋ መስጂድ መግባቷማ ከቁርዓንም ከሀዲስም በዚህ ነገር ላይ #ከልካይ መረጃን አላውቅም!!
✍ وحديث: ""إني لا أحل المسجد الحائض ولا جنب"" هذا الحديث ضعيف،
✍ ንህ ሀዲስ"" እኔ መስጅድን ለሀይደኛ እና ለጁኑብ አልፈቅድም"" የሚለው #ዶዒፍ ነው!!
✍والنبي صلى الله عليه وسلم يقول لعايشة :"" إن حيضتك ليست في يدك""
✍ ነብዩ ﷺ ለዓኢሻ እንዲህ ይሏታል "" ሀጅሽ በእጅሽ አይደለም""
✍ ويقول أيضاً لها :"" افعلي ما يفعل الحاج غير أن لا تطوفي بالبيت ""
✍ እንዲህም ይሏት ነበር "" ሀጃጆች የሚሰሩትን ሁሉ ስሪ ጧፍ ሲቀር"" ( ከሀጃጆች ስራ መካከል ቁርዓን መቅራት መስጂድ መቀመጥ ዋና ዋናዎቹ ናቸው)
✍ نعم وكان هناك امرأة لها خيمة في المسجد وتبيت في المسجد، والمرأة هي من النساء، يأتيها ما يأتي النساء، فما قال النبي صلى الله عليه وسلم إذا جاءتك الحيضة #فاخرجي،
✍ አዎ, አንዲት ሴትም ነበረች መስጂድ ውስጥ ግርዶሽ ተደርጎላት መስጅድ ውስጥ ታድር ነበር ። ያቺ ሴት ከሴቶች ናት ሴት የሚመጣት እሷም ይመጣታል ነብዩ ﷺ ሀይድሽ ሲመጣ #ውጪ አላሏትም
👈 ففيه دليل على أنه #يجوز للمرأة أن تدخل المسجد وهي حائض وهكذا نفساء والله سبحانه وتعالـﮯ أعلم
✍ ይህ ሀይደኛዋ እንዲሁም ኒፋስተኛዋ መስጅድ መግባት #እንደሚፈቀድ ያመላክታል والله سبحانه وتعالـﮯ أعلم.
✍#ምንጭ_ከዚህ👇
#عناقد_الكرامة_بالإجابة_على_اسئلة_نساء_أهل_تهامة.
📚 إعداد وتعلق أم رواحة بنت درويش.
=====🍃🌺🍃=====
✍ ኡኽታ በዶዒፍ ሀዲስ የሚበጅሽን እንዳታጪ... ሀያ ወደ ስራ መቅራት ይቻልልሻል ቅሪ አንቺ የالله ባሪያ‼️‼️
✍ ምናልባትም ያቺ እህቴ ይህ አልደረሳት ይሆናል!! እናድርስላት
جزى الله خيرا كل من قرأها ولمن نشرها بين المسلمين!!
https://telegram.me/dewaselefyabewuchale
https://telegram.me/dewaselefyabewuchale