ከሥራ የተለየ እምነትና ገዳሚዊ ኅብረት የለም !
የምናኔ ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን ገዳም እስከ ገባ ድረስ እንደ አንድ ተራ መናኒ ከመታየት በቀር የኋላ የመደብ ጀርባው የተለየ ክብር ሊያሰጠው አይችልም ። የተሰጠውን ትእዛዝና የሥራ ክፍፍል ሁሉ ተቀብሎ ይፈጽማል ። ገዳም የዓለሙ ኑሮ የቸከው ሰው የሚደበቅበት የማረፍያ ዋሻ አይደለም ። ለተልእኮ የሚፍጠኑ ትጉሃን ገዳማውያን ፣ ድውያንና አረጋውያንን የሚራዱ ርኅሩኃን ሕመማቸውን በአኮቴት የሚቀበሉ መናንያን ያላቸው ጉልበትና እውቀት ሁሉ አዋጥተው በራሳቸው ላብ በአንድ ማኅበር የሚያድሩበትና ለሌሎችም የሚተርፍበት ኅብረታዊ ክርስቲያናዊ ኑሮ ነው ። ከሥራ የተለየ እምነትና ገዳማዊ ኅበረት የለም ። ( መዋዕያን በአማን ነጸረ ገጽ-63)
#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ
የምናኔ ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን ገዳም እስከ ገባ ድረስ እንደ አንድ ተራ መናኒ ከመታየት በቀር የኋላ የመደብ ጀርባው የተለየ ክብር ሊያሰጠው አይችልም ። የተሰጠውን ትእዛዝና የሥራ ክፍፍል ሁሉ ተቀብሎ ይፈጽማል ። ገዳም የዓለሙ ኑሮ የቸከው ሰው የሚደበቅበት የማረፍያ ዋሻ አይደለም ። ለተልእኮ የሚፍጠኑ ትጉሃን ገዳማውያን ፣ ድውያንና አረጋውያንን የሚራዱ ርኅሩኃን ሕመማቸውን በአኮቴት የሚቀበሉ መናንያን ያላቸው ጉልበትና እውቀት ሁሉ አዋጥተው በራሳቸው ላብ በአንድ ማኅበር የሚያድሩበትና ለሌሎችም የሚተርፍበት ኅብረታዊ ክርስቲያናዊ ኑሮ ነው ። ከሥራ የተለየ እምነትና ገዳማዊ ኅበረት የለም ። ( መዋዕያን በአማን ነጸረ ገጽ-63)
#ኦርቶዶክሳዊ_አእምሮ