#የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በግንባታ ላይ በሚገኘው የቴክኖለጂ ልህቀት ማዕከል የሚገኝ ድንጋይን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተጫራቾች ማስታወቂው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በግንባታ ላይ በሚገኘው የቴክኖለጂ ልህቀት ማዕከል የሚገኝ ድንጋይን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተጫራቾች ማስታወቂው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት