በከፍተኛ ኃይል አስተላላፊ መስመር ላይ ባጋጠመ ችግር ምክንያት የተቋረጠ የኃይል አቅርቦት
መንዲ ወደ ጊዳሚና እና አሶሳ በተዘረጋው 132 ኪ.ቮ ከፍተኛ የኃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ባጋጠመ ችግር ምክንያት ከዛሬ 8፡22 ጀምሮ በጊዳሚ፣ ቤጊ ቆንዳላ፣ በአሶሳ ከተማ ፣ በባምባሲ፣ በኡራ፣ በአብራሃሞ፣ በሸርቆሌ፣ በመንጌ፣ በኩርሙክ፣ በሆሞሻ፣ በቶንጎ ፣ በኡንዱሉ፣ በብልድግሉ ወረዳዎችና አካባቢዎቻቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በከፍተኛ ኃይል አስተላላፊ መስመሩ ላይ ያጋጠመው ችግር ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
መንዲ ወደ ጊዳሚና እና አሶሳ በተዘረጋው 132 ኪ.ቮ ከፍተኛ የኃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ባጋጠመ ችግር ምክንያት ከዛሬ 8፡22 ጀምሮ በጊዳሚ፣ ቤጊ ቆንዳላ፣ በአሶሳ ከተማ ፣ በባምባሲ፣ በኡራ፣ በአብራሃሞ፣ በሸርቆሌ፣ በመንጌ፣ በኩርሙክ፣ በሆሞሻ፣ በቶንጎ ፣ በኡንዱሉ፣ በብልድግሉ ወረዳዎችና አካባቢዎቻቸው የኃይል አቅርቦቱ ተቋርጧል፡፡
በከፍተኛ ኃይል አስተላላፊ መስመሩ ላይ ያጋጠመው ችግር ተፈትቶ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ ክቡራን ደንበኞቻችን በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት