ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ስራ አስፈጻሚ ሆነው ተመደቡ
ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ተቋሙን በዋና ስራ አስፈጻሚነት ሲመሩ የቆዩትን ሽፈራው ተሊላ (ኢ/ር) በመተካት ተቋሙን በዋና ስራ አስፈጻሚነት እንዲመሩ ተመድበዋል፡፡
ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በተቋሙ የተለያዩ የስራ ሃላፊነቶች ላይ ለረጅም አመታት ሲያገለግሉ የቆዩ ናቸው፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ተቋሙን በዋና ስራ አስፈጻሚነት ሲመሩ የቆዩትን ሽፈራው ተሊላ (ኢ/ር) በመተካት ተቋሙን በዋና ስራ አስፈጻሚነት እንዲመሩ ተመድበዋል፡፡
ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በተቋሙ የተለያዩ የስራ ሃላፊነቶች ላይ ለረጅም አመታት ሲያገለግሉ የቆዩ ናቸው፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት