ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል
መንዲ -ጊዳሚ- አሶሳ በተዘረጋው 132 ኪ.ቮ ከፍተኛ የኃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ባጋጠመ ችግር ምክንያት በጊዳሚ፣ ቤጊ ቆንዳላ፣ በአሶሳ ከተማ ፣ በባምባሲ፣ በኡራ፣ በአብራሃሞ፣ በሸርቆሌ፣ በመንጌ፣ በኩርሙክ፣ በሆሞሻ፣ በቶንጎ ፣ በኡንዱሉ፣ በብልድግሉ ወረዳዎችና አካባቢዎቻቸው ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
በተመሳሳይ ለቡሌ ሆራ፣ ለያቤሎ እና ሞያሌ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የ132 ኪ.ቮ መሰመር በመውደቁ ምክንያት በተጠቀሱት አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
የጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
መንዲ -ጊዳሚ- አሶሳ በተዘረጋው 132 ኪ.ቮ ከፍተኛ የኃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ባጋጠመ ችግር ምክንያት በጊዳሚ፣ ቤጊ ቆንዳላ፣ በአሶሳ ከተማ ፣ በባምባሲ፣ በኡራ፣ በአብራሃሞ፣ በሸርቆሌ፣ በመንጌ፣ በኩርሙክ፣ በሆሞሻ፣ በቶንጎ ፣ በኡንዱሉ፣ በብልድግሉ ወረዳዎችና አካባቢዎቻቸው ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
በተመሳሳይ ለቡሌ ሆራ፣ ለያቤሎ እና ሞያሌ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የ132 ኪ.ቮ መሰመር በመውደቁ ምክንያት በተጠቀሱት አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመልሷል።
የጥገና ስራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት ለጠበቃችሁን ክቡራን ደንበኞቻችን ከልብ እናመሰግናለን ።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት